Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(1 Vote)
ሕዝብን ማን ይምራ? (ፍልስፍናዊ ምላሽ)ይህ ጥያቄ ረዥም ታሪክ ያለው ዐቢይ ጥያቄ ነው፡፡ ለምሳሌ፣ በግሪኮቹ የፖለቲካ ፍልስፍና ውስጥ አንዱ ወሳኝ ጥያቄ ..ማን ይምራ? ማን ያስተዳድር?.. የሚለው ነበር፡፡ ይህን ጥያቄ ይዘን እስከ ዛሬው የዘመናዊነት አስተሳሰብ(Modernity) ድረስ መዝለቅ እንችላለን፡፡ በጥንቱ ዘመን ግሪኮቹ የራሳቸውን…
Rate this item
(0 votes)
አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፤ የመኢአድ ዋና ፀሐፊ4.5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ተጨማሪ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው በመንግስት ቢነገርም፤ ቁጥሩ ይህ ብቻ ነው የሚል እምነት የለኝም፡፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ በብልሹ የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ በሙስናና በአላስፈላጊ ወጪዎች ለችግር ተዳርጓል፡፡ ተጨማሪ የምግብ እርዳታ የሚባለው መጀመሪያ ምን ተገኝቶ፣…
Rate this item
(0 votes)
አቶ ተመስገን ዘውዴ፤ የአንድነት የፋይናንስ ጉዳይ ኃላፊዜጎች ለረሃብ የሚጋለጡት፣ በአጋጣሚና በአንድ ሌሊት በተፈጠረ ችግር ሰበብ አይደለም፡፡ ባለፈው ዓመት የተከሰተው ርሃብ ከዘንድሮው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ዘላቂ መፍትሔ ሊያገኝ የሚገባው ነገር ነው፡፡ ድርቅን ለመቋቋምና ወገኖቻችን በረሃብ አደጋ ላይ እንዳይወድቁ ለማድረግ መንግስት ዘላቂ…
Rate this item
(0 votes)
አቶ ሙሼ የኢዴፓ ሊቀመንበርድርቅ የተፈጥሮ ጉዳይ ነው፤ ይሁን እንጂ ድርቅ በተከሰተበት አገር ሁሉ ረሃብ ይፈጠራል ማለት አይደለም፡፡ በቂ ክትትልና ዝግጅት ቢኖር ኖሮ፤ ድርቅ የዜጎችን ህይወት እንዳይፈታተን ማድረግ ይቻላል፡፡ በአገራችን ግን፤ በድርቅ ምክንያት ብዙ ወገኖቻችን የረሃብ ተጠቂ ሆነዋል፡፡ መንግስት ከመናገሩ በፊት፤…
Rate this item
(0 votes)
ሐምሌ 16/2003 ዓ.ም ታትሞ በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ..በአደባባይ ሙግት የተረቱበትን፤ በጦማር ምን ያደርጉታል?.. በሚል ርዕስ የቀረበውን የአቶ ዘሩባቤል አሰፋን ጽሁፍ አነበብኩት፡፡ ጽሁፋቸውን ሳነብብ፤ የነገር አያያዛቸው ..እኔ ጨረቃዋን ሳሳየው፤ እርሱ ጣቴን ይመለከታል.. ቢያሰኘኝም፤ ሀሳብን - ከፀሃፊው መለየት ተስኗቸው ..ስሜት እና…
Saturday, 18 August 2012 12:34

ስለ አቡነ ጳውሎስ ምን ተባለ?

Written by
Rate this item
(7 votes)
“መታሰር ማለት ያለመፈታት አይደለም” - የብፁዕ ወቅዱስ ዶ/ር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ “… በምድር መከራ ተከበን በህይወት ፈተና ተጨንቀን ባለንበት ሰዓት ከሌሎች የሃይማኖት መሪዎች ጋር በመሆን በምህረት እንድንፈታ ከተጐጂ ቤተሰቦችና ከመንግስት ጋር በመተባበር እንቅስቃሴ መጀመሩን በሰማንበት ጊዜ ትልቅ ተስፋ ያገኘንበት…