የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 08 February 2020 15:03
‹‹ሕዝቡን በጎሳና በሃይማኖት ለያይቶ ለማጋጨት መሞከር በእሳት መጫወት ነው››
Written by አለማየሁ አንበሴ
- ጃዋር ስልጣን ላይ ያለው መንግስት ቤተ መንግስት እንዲገባ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል - ከማንም ባላነሰ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ዝግጁ ነኝ›› - ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በፕ/ር መረራ ጉዲና የሚመራውና በቅርቡ ጃዋር መሐመድን በአባልነት የተቀበለው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በአንዳንድ ወገኖች ‹‹የምርጫ…
Read 2896 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
- ትኩረት የተሰጠው ለአገር ሉአላዊነት ሳይሆን ለብሄር ሉአላዊነት ነው - የነሐሴ ምርጫ ከተስፋው ይልቅ ስጋቱ ያመዝንብኛል - ሀሳብ ሳይሆን ብሔር የሚመረጥበት ምርጫ ነው የሚጠበቀው - ስለ ጋራ ቤታችን መነጋገር ገና አልተጀመረም - ሕዝቡ ከምርጫው ይልቅ ሰላም ነው የሚፈልገው የሰብዓዊ መብት…
Read 4108 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• በምርጫው ከመንግስት የበለጠ የሚያስፈሩኝ ተቃዋሚዎች ናቸው • መንግስት “ተጭበርብሬያለሁ” ብሎ ክስ ሊያቀርብ ይችላል • ዘንድሮ ዘመድ ዘመዱን የሚመርጥበት ምርጫ ነው የሚሆነው • ምርጫውን የሞት ሽረት ጉዳይ ማድረግ አደጋው የከፋ ነው ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ምርጫ በነሐሴ ወር እንደሚካሄድ ያስታወቀ…
Read 2825 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• *ህወኃትና ብልጽግና ሽኩቻቸውን ለህዝብ ማውረድ የለባቸውም • *በትግራይ የምርጫ ሳይሆን የጦርነት ቅስቀሳ እየተደረገ ነው • *ከምርጫው በፊት ሁነኛ ድርድር ማካሄድ ያስፈልጋል • *ህወኃት ፌደራሊስት ነኝ የማለት ሞራል የለውም የቀድሞ የህወኃት መስራችና የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባል፣ አቶ ገብሩ አስራት፣ በወቅታዊ…
Read 2728 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የጽንሰ ሐሳብ ቅንፍ በፓርላሜንታዊ የመንግሥት አወቃቀር፣ አስፈጻሚውና ሕግ አውጪው ልክ እንደ ፕሬዝዳንታዊ ሥርዓት የሚለያዩበት ወሰን ስለሌላቸው፤ እርስ በርስ ተቀይጠው በጋራ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ፡፡ የአስፈጻሚው አባላት፣በቀጥታ በሕዝብ አይመረጡም፡፡ በቅድሚያ፣በሕዝብ እንደራሴዎች አማካኝነት የአስፈጻሚው ቁንጮ ይሰየማል፡፡ የሕግ አስፈጻሚው አለቃ የሚሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር በበኩሉ፣ ካቢኔውን…
Read 2499 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ቀነ-ገደብ መካሄዱ እንደማይቀር ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ምርጫው የሚካሄድ ከሆነ፣ከወዲሁ ምን ዓይነት ዝግጅቶች ማድረግ ያስፈልጋል? የፖለቲካ ፓርቲዎች አሠላለፍ ምን ይመስላል? ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመንግስት፣ ከፓርቲዎችና ከህዝብ ምን ይጠበቃል? በሚሉና ከምርጫ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ…
Read 2946 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ