የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 16 November 2019 12:15
“ምርጫውን ማካሄድ ቀውስ እንደማይፈጥር በገለልተኛ ተቋማት መጠናት አለበት”
Written by አለማየሁ አንበሴ
· ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ መሪ ላያመጣ ይችላል · የኦሮሞ ብሔርተኝነት ለኢትዮጵያ ፈጽሞ ስጋት አይሆንም · ኢህአዴግ ከቀድሞ ስርአቶች የበለጠ አሃዳዊ ነበር · የብሔር ግጭት የሚባል በኢትዮጵያ ውስጥ የለም ዶ/ር ብርሃኑ መገርሣ ሌንጂሶ ይባላሉ:: የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በሶስዮሎጂና ሶሻል አንትሮፖሎጂ፣ ሁለተኛ ድግሪያቸውን…
Read 3360 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• ፖለቲካው አቅጣጫውን ስቷል፤ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ መመለስ ይገባል • የብሔራዊ መግባባት ሂደት መዘግየቱ ብዙ ዋጋ እያስከፈለን ነው • ለውጡ መሬት የሚረግጠው ህዝቡ በመረጠው ሲመራ ነው ከሰሞኑ በኦሮሚያ ግጭት ተፈጥሮ ብዙ ሕይወት ሲጠፋና ንብረት ሲወድም፣ አንጋፋው ፖለቲከኛና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር…
Read 4009 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
‹‹ኢትዮጵያዊነት ለድርድር አይቀርብም››• ግጭት የሚቀሰቅሱ አክቲቪስቶችና ሚዲያዎች አድርጊታቸው መታቀብ አለባቸው• ኢህአዴግ ካልቻለ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም አለበት• ከህወሓት የተለየ ሃሳብ የሚያራምድ “አሲምባ” በሚል ይፈረጃል• የምንታገለው ለኢሮብ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለትግራይም ነው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሠረታቸውን በትግራይ ያደረጉ የብሔር ፓርቲዎች ቁጥራቸው እየጨመረ…
Read 3969 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከጥቂት ወራት በፊት በአንድ ጋዜጣ ላይ ዶ/ር መንግስቱ የተባሉ ሰው “ሚኻኤል ጐርባቾቭን በሀገሬ ዳግም ማየት አልፈልግም” ማለታቸውን አስታውሳለሁ፡፡ “ዶ/ር ዐቢይ ማንን ይመስልብሃል? ኒልሰን ማንዴላን ወይስ ሚኻኤል ጐርቾባን?” የሚል ጥያቄ ቂርቦላቸው ነው ይህን ምላሽ የሰጡት፡፡ እኔም ብሆን ከእሳቸው የተለየ መልስ የለኝም፡፡…
Read 2601 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
* ‹‹…እኛ አገር ኢትዮጵያዊነት የምትባል በጣም ድንቅ መርከብ አለች፡፡ ጠንካራ፡፡ ብርቱ:: ውብ የሆነች፡፡ ይህች መርከብ እየተንሳፈፈች ባለበት፣ የዛሬ ዓመት ከበረዶ ግግር ጋር ልትጋጭ ብላ፣ ልትሰጥም ብላ፣ በአስደናቂ የእግዚአብሔር ምህረትና ቸርነት እንደምንም ብላ አምልጣ አልፋለች፡፡ ከዚያም ያንን የበረዶ ግግር ካለፈች በኋላ…
Read 2284 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 19 October 2019 13:00
የመስከረም ትዝብቶች - ከእሬቻ እስከ ህዳሴ ግድብ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ይህቺ ጽሁፍ መስከረም ከጠባ ወዲህ የከተብኳት የመጀመሪያ መጣጥፍ ናት፡፡ እናም በመስከረም ወር ልጽፍባቸው ያሰብኳቸውን በርከት ያሉ ጉዳዮች በአንድ ርእስ ጠቅለል አድርጌ ላቀርባቸው ወደድሁ፡፡ ለአንባቢ ይመች ዘንድ መልእክቶቹን በአጭር ርእስ ከፋፍዬ እንደሚከተለው አቀርባቸዋለሁ፡፡ ከውጭ ግንኙነታችን ልጀምር፡፡ግብፅ በታሪኳ ጦርነት አሸንፋ አታውቅም!የግብጽን ጉዳይ…
Read 3193 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ