የሰሞኑ አጀንዳ
ስድስት የምስራቅ አፍሪካ አገራት መሪዎች በተገኙበት ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ተመርቆ የተከፈተው “አንድነት ፓርክ”፤ የኢትዮጵያን ገናና ታሪክ የሚገልጥ፣ በአፍሪካም የመጀመሪያው ታሪክን ከተፈጥሮ ያቀናጀ ፓርክ ነው ተብሏል፡፡ በፓርኩ ምርቃት ላይ የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ፣ የኬንያው ኡጅሩ ኬንያታ፣ የደቡብ ሱዳኑ ሳልቫ ኪር፣ የሶማሊያው…
Read 3771 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“የአገሪቱ የውጭ ዕዳ ያሳስበኛል” ፕ/ር ዘነበ ክንፈ ይባላሉ፡፡ በሩሲያ የወዳጅነት ዩኒቨርሲቲ (Russian FriendShip University) የጋዜጠኝነት መምህር ናቸው፡፡ በተለያዩ አገራት እየተዘዋወሩም ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኤክስፐርትነት ይሰራሉ፡፡ በሩሲያ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ዳያስፖራ ማህበር ፕሬዚዳንትም ናቸው፡፡ ከጥቂት ሳምንት በፊት ለስራ ጉዳይ ወደ…
Read 3056 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በ2019 የፈረንጆች አመት አማካይ አለማቀፍ የዋጋ ግሽበት 3.6 በመቶ መድረሱን የጠቆመው ወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም፤ ቬንዙዌላ ከአለማችን አገራት እጅግ ከፍተኛው የሆነውን የ282 ሺህ 973 በመቶ የዋጋ ግሽበት ማስመዝገቧን ሰሞኑን ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡በተመሳሳይ ጊዜ ከአለማችን አገራት ሁለተኛውን እጅግ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ያስመዘገበችው…
Read 2845 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የራሱን የመሬት፣ የትምህርት፣ የኢኮኖሚ--ፖሊሲዎች አዘጋጅቷል ከተመሰረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ ባለፉት ወራት በተለያዩ ክልሎችና አካባቢዎች፣አባላት የመመልመልና የማደራጀት ሥራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን የገለጸ ሲሆን ለምርጫ የሚወዳደርባቸውንና መንግስት ሆኖ ሲመረጥየሚተገብራቸውን የፖሊሲ ጥናቶች በምሁራን አስጠንቶ በማዘጋጀት ከሰሞኑ ለውይይት ማቅረቡ ታውቋል፡፡…
Read 3482 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በመጪው ዓመት ግንቦት ላይ የሚደረገው አገራዊ ምርጫ “ይራዘም አይራዘም” የሚለው ጉዳይ አስገራሚ ውዝግብ ፈጥሯል፡፡ “ምርጫው ይራዘም” እንዲሁም “ምርጫው በተቀመጠለት ጊዜ መካሄድ አለበት” የሚሉትን ሁለት ሃሳቦች የሚያንፀባርቁት የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ለአፍታም እንኳን አንድ ላይ ቁጭ ብለው በጉዳዩ ላይ ሊነገሩ፤ ሊወያዩ አልሞከሩም፡፡ ሁለቱም…
Read 4756 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማና በአዲስ አበባ በሰዓታት ልዩነት የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ መላው ኢትዮጵያውያን በከባድ ሐዘን ውስጥ ሰንብተዋል:: የክልል አመራሮቹም ሆኑ የወታደራዊ መኮንኖቹ ድንገተኛ ህልፈት ዝርዝር መንስኤ ወደፊት በፖሊስ ምርመራ የሚታወቅ ሲሆን የሟቾቱ የቀብር…
Read 3791 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ