የሰሞኑ አጀንዳ
ናፋቂ ከሆንኩ ፍትህና የህዝብን ዴሞክራሲ ናፋቂ ነኝየአገራችን የሚዲያ አወቃቀር በአንድ አካል የሚታዘዝ ነው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፤በተለያዩ የፖለቲካ መድረኮች በሚሰነዝሯቸው ጠንካራ ትችቶች ይታወቃሉ፡፡ ላለፉት ተከታታይ ሳምንታት የነፃውን ፕሬስ ሁኔታ አስመልክቶ በሬድዮ ፋና በተዘጋጀው ውይይት ላይም…
Read 6396 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የኢትዮጵያን እና የሱዳንን ግንኙነት እንዴት ይገልፁታል?የሁለቱ አገሮች ግንኙነት ማብራሪያ የሚፈልግ ጉዳይ አይደለም፡፡ ምክንያቱም እየኖርነው ያለ ጉዳይ ነው፡፡ የሁለቱ አገራት ህዝቦች እጅግ የተቀራረበ ታሪክ እና ባህል ያላቸው ናቸው፡፡ ይብራራ ከተባለም ግንኙነቱ ረጅም ዘመናትን የተሻገረ፣ጥልቅ የሆነ እና ብዙ አቅጣጫዎች ያሉት ነው፡፡ ብዙ…
Read 3782 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ለመፍትሄ ያስቸገሩ ሦስት ቀውሶችና በእንጥልጥል የቀሩ ሦስት ምኞቶች ሰሞኑን ሲሰራጩ ከነበሩት ዜናዎች መካከል ኬንያንና ሶማሊያን፣ ሱዳንና ኢትዮጵያን የሚመለከቱ አራት የዜና ርዕሶችን ልጥቀስላችሁ። ሰላም ርቋት ከ20 አመታት በላይ በእግሯ መቆም የተሳናት ሶማሊያ ውስጥ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ከ20ሺ በላይ “ሰላም አስከባሪ”…
Read 4797 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በውዝግብ ታጅቦ የገሰገሰው ታላቁ የህዳሴ ግድብ በሦስተኛ ዓመቱ ዋዜማ የግብፅ ግድቡን የማሰናከል ዓለም አቀፍ ጥረት ቀጥሏል የአባይ ውሀ ከሰማኒያ አምስት በመቶ በላይ ከኢትዮጵያ የሚመነጭ ቢሆንም፤ አባይ የግብፅ የብቻዋ ሲሳይ እንደሆነ ሲታሰብና ሲነገር ኖሯል። ከፖለቲከኞች ዲስኩር በተጨማሪ፣ የግብፅ አፈ-ታሪኮችም አባይን “የብቻችን…
Read 6772 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 22 March 2014 12:06
20 ዓመት ሙሉ ውህደትና ጥምረት ያልሰመረለት የተቃዋሚ ጎራ
Written by ኤልሳቤጥ እቁባይ እና አለማየሁ አንበሴ
የሐሙሱ የመኢአድና አንድነት ውህደት ሳይጀመረ ፈረሰምርጫን ብቻ ግብ ያደረጉ ጥምረቶች ዋጋ አይኖራቸውምየፓርቲዎች ውህደት ባይሳካም የተገኘው ልምድ ቀላል አይደለምለተቃዋሚዎች አለመጠናከር ኢህአዴግ ተጠያቂ ነው “በሀገራችን የፓርቲ ፖለቲካ ብዙ ዘመን አስቆጥሯል ማለት ባይቻልም በአሁኑ ጊዜ ፓርቲዎች ማደግ ሲገባቸው እየቀጨጩ ነው፣ በሜዳው ላይ መኖር…
Read 8378 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የግል ጋዜጦች፤ ብርሃንና ሰላም ለኪሳራ እየዳረገን ነው ብለዋል ጋዜጣውን “እንዝጋው አንዝጋው” በሚለው ላይ እየተነጋገርን ነው - ኢትዮ ቻናልጋዜጣችን ሁለትና ሦስት ቀን ዘግይቶ ስለሚወጣ ዜና መስራት ትተናል - ካፒታል ብርሃንና ሰላም የደንበኞች ቅሬታ ለመፍታት እየሰራሁ ነው ብሏልብርሃንና ሰላም ከደንበኞች ጋር “ተጠያቂ…
Read 6094 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ