የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(2 votes)
• ፖለቲካው አቅጣጫውን ስቷል፤ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ መመለስ ይገባል • የብሔራዊ መግባባት ሂደት መዘግየቱ ብዙ ዋጋ እያስከፈለን ነው • ለውጡ መሬት የሚረግጠው ህዝቡ በመረጠው ሲመራ ነው ከሰሞኑ በኦሮሚያ ግጭት ተፈጥሮ ብዙ ሕይወት ሲጠፋና ንብረት ሲወድም፣ አንጋፋው ፖለቲከኛና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር…
Rate this item
(2 votes)
‹‹ኢትዮጵያዊነት ለድርድር አይቀርብም››• ግጭት የሚቀሰቅሱ አክቲቪስቶችና ሚዲያዎች አድርጊታቸው መታቀብ አለባቸው• ኢህአዴግ ካልቻለ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም አለበት• ከህወሓት የተለየ ሃሳብ የሚያራምድ “አሲምባ” በሚል ይፈረጃል• የምንታገለው ለኢሮብ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለትግራይም ነው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሠረታቸውን በትግራይ ያደረጉ የብሔር ፓርቲዎች ቁጥራቸው እየጨመረ…
Saturday, 02 November 2019 12:31

መደመር ወይስ መበተን?

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከጥቂት ወራት በፊት በአንድ ጋዜጣ ላይ ዶ/ር መንግስቱ የተባሉ ሰው “ሚኻኤል ጐርባቾቭን በሀገሬ ዳግም ማየት አልፈልግም” ማለታቸውን አስታውሳለሁ፡፡ “ዶ/ር ዐቢይ ማንን ይመስልብሃል? ኒልሰን ማንዴላን ወይስ ሚኻኤል ጐርቾባን?” የሚል ጥያቄ ቂርቦላቸው ነው ይህን ምላሽ የሰጡት፡፡ እኔም ብሆን ከእሳቸው የተለየ መልስ የለኝም፡፡…
Saturday, 26 October 2019 12:09

ማን ምን አለ?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 * ‹‹…እኛ አገር ኢትዮጵያዊነት የምትባል በጣም ድንቅ መርከብ አለች፡፡ ጠንካራ፡፡ ብርቱ:: ውብ የሆነች፡፡ ይህች መርከብ እየተንሳፈፈች ባለበት፣ የዛሬ ዓመት ከበረዶ ግግር ጋር ልትጋጭ ብላ፣ ልትሰጥም ብላ፣ በአስደናቂ የእግዚአብሔር ምህረትና ቸርነት እንደምንም ብላ አምልጣ አልፋለች፡፡ ከዚያም ያንን የበረዶ ግግር ካለፈች በኋላ…
Rate this item
(6 votes)
 ይህቺ ጽሁፍ መስከረም ከጠባ ወዲህ የከተብኳት የመጀመሪያ መጣጥፍ ናት፡፡ እናም በመስከረም ወር ልጽፍባቸው ያሰብኳቸውን በርከት ያሉ ጉዳዮች በአንድ ርእስ ጠቅለል አድርጌ ላቀርባቸው ወደድሁ፡፡ ለአንባቢ ይመች ዘንድ መልእክቶቹን በአጭር ርእስ ከፋፍዬ እንደሚከተለው አቀርባቸዋለሁ፡፡ ከውጭ ግንኙነታችን ልጀምር፡፡ግብፅ በታሪኳ ጦርነት አሸንፋ አታውቅም!የግብጽን ጉዳይ…
Rate this item
(1 Vote)
 በፅንፈኝነት…በአዲስ አበባ…በፌደራሊዝም አወቃቀር ጉዳይ በአገሪቱ የፖለቲካ ንፍቀ - ክበብ ላይ በሚከሰቱ ጉልህ ችግሮች ላይ መግለጫ አያወጣም በሚል ሲወቀስ የቆየው የኢትዮጵያ ዜጐች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ከሰሞኑ ፅንፈኝነትንና የአዲስ አበባ ጉዳይን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንከር ያለ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በዚህ…