Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(1 Vote)
በ2003 ዓ.ም አጣሁት የምለው ነገር በግሌ የለም፡፡ በአገር ደረጃ ብዙ ነገሮች የታጡበት አመት ነው፤ የ2003 ብቻ ሳይሆኑ ሲንከባለሉ የመጡ ናቸው፡፡ በኑሮ ውድነቱ ምክንያት ብዙ ሰው የመብላት፣ የመኖር፣ የመልበስ አቅሙን አጥቷል፡፡ በኑሮ ውድነት ምክንያት የተፈጠረው ችግር የማህበራዊ ኢኮኖሚ እጦት የፈጠረው ነው…
Saturday, 10 September 2011 12:47

..የፖለቲካ ምህዳሩ እየተዘጋ ነው

Written by
Rate this item
(0 votes)
በ2003 ዓ.ም ከግል ህይወቴ ስጀምር የመኖሪያ ቤቴ ጉዳይ ነው የሚመጣው፡፡ ወይ ቤቱ ይታደስ ወይ ተተኪ ሌላ ቤት ይሰጠኛል የሚል ተስፋ ነበረኝ፡፡ በ2003 ክረምት ቤቱ እየፈረሰ ነው፤ አሁን ያለሁበት አንዱ ክፍል እስከ መኝታ ቤቴ ድረስ ያፈሳል፤ ሌሊት ሳልተኛ ነው የማድረው፡፡ በግሌ…
Saturday, 10 September 2011 11:16

የ2003 ዓ.ም.ትውስታዎች

Written by
Rate this item
(0 votes)
የአራተኛው አገራዊ ምርጫ ውጤትን በመያዝ የተጀመረው የ2003 ዓ.ም. ፓርላማ ከአንድ ተቃዋሚ ፓርቲ አባል በቀር የተለየ ሐሳብ የሚያንፀባርቅ አባል አልነበረውም፡፡ በግል ተወዳድረው ፓርላማውን የተቀላቀሉት ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስም፤ ከጅምሩ ..ዓላማዬ የኢሕአዴግን ዓላማ ማስፈም ነው.. በሚል የምርጫ ቅስቀሳ ነው የተወዳደሩት፡፡ እናም ለኢሕአዴግ ያላቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
ሕዝብን ማን ይምራ? (ፍልስፍናዊ ምላሽ)ይህ ጥያቄ ረዥም ታሪክ ያለው ዐቢይ ጥያቄ ነው፡፡ ለምሳሌ፣ በግሪኮቹ የፖለቲካ ፍልስፍና ውስጥ አንዱ ወሳኝ ጥያቄ ..ማን ይምራ? ማን ያስተዳድር?.. የሚለው ነበር፡፡ ይህን ጥያቄ ይዘን እስከ ዛሬው የዘመናዊነት አስተሳሰብ(Modernity) ድረስ መዝለቅ እንችላለን፡፡ በጥንቱ ዘመን ግሪኮቹ የራሳቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
ሐምሌ 16/2003 ዓ.ም ታትሞ በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ..በአደባባይ ሙግት የተረቱበትን፤ በጦማር ምን ያደርጉታል?.. በሚል ርዕስ የቀረበውን የአቶ ዘሩባቤል አሰፋን ጽሁፍ አነበብኩት፡፡ ጽሁፋቸውን ሳነብብ፤ የነገር አያያዛቸው ..እኔ ጨረቃዋን ሳሳየው፤ እርሱ ጣቴን ይመለከታል.. ቢያሰኘኝም፤ ሀሳብን - ከፀሃፊው መለየት ተስኗቸው ..ስሜት እና…
Rate this item
(0 votes)
አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፤ የመኢአድ ዋና ፀሐፊ4.5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ተጨማሪ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው በመንግስት ቢነገርም፤ ቁጥሩ ይህ ብቻ ነው የሚል እምነት የለኝም፡፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ በብልሹ የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ በሙስናና በአላስፈላጊ ወጪዎች ለችግር ተዳርጓል፡፡ ተጨማሪ የምግብ እርዳታ የሚባለው መጀመሪያ ምን ተገኝቶ፣…
Page 30 of 30