Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
በቀጣይ ሳምንት የአዲስ አበባ ስታድዬም ብሄራዊ ቡድኑና ክለቦች በሚያደርጓቸው 3 የቅድመ ማጣርያ ጨዋታዎች ሊደምቅ ነው፡፡ 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ማጣሪያ የገባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተፈጠረው የኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መደራረብ በተጨዋቾች ምርጫ ችግር ውስጥ ቢገባም በሜዳው ከቤኒን ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ…
Saturday, 25 February 2012 14:14

የቶሬስ ትራጄዲ ቀጥሏል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፈርንናንዶ ቶሬስ በ12 ወራት የስታምፎርድ ብሪጅ ቆይታው በሁሉም ውድድሮች በ34 ጨዋታዎቸ 5 ጎል ብቻ ማግባቱ ትራጄዲ ተባለ፡፡ በዓመት 10 ሚሊዮን ፓውንድ ደሞዝ በቼልሲ የሚከፈለው ቶሬስ በክፍያ ከሚቀራረባቸው ሜሲ እና ሮናልዶ ጋር በንፅፅር ሲታይ የምንግዘም አክሳሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ በሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ…
Rate this item
(1 Vote)
በነገው የካርሊንግ ካፕ ፍፃሜ ሊቨርፑል ከካርዲፍ ሲቲ ሲገናኙ ያለፈውን 6 የውድድር ዘመን ያለዋንጫ የቆየው ሊቨርፑል ለድሉ ቅድሚያ ግምት ወሰደ፡፡ የአንፊልዱ ክለብ ለዋንጫ የደረሰው ቼልሲንና ማን ሲቲን ጥሎ በማለፉ ሲሆን ለተጋጣሚው ካርዲፍ ሲቲ ባለው ወቅታዊ አቋም ከባድ ተቀናቃኝ ያደርገዋል፡፡ ኬኒ ዳግሊሽ…
Rate this item
(3 votes)
ፕሪሚዬር ሊግ፤ ላሊጋ፤ ቦንደስ ሊጋ፤ ሴሪኤ ...ሊግ 1 አውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጐች የ2012 -13 የውድድር ዘመን ተጋምሦ ያለፈ ሲሆን በየሊጉ ሻምፒዮኖች በቀረቡ ዋንጫዎች ከ1 በላይ ክለቦች ተናንቀውበታል፡፡ አምስቱ ታላላቅ ሊጐች ባላቸው የዋጋ ግጭት፤ በገቢ አቅማቸው እና በሌሎችም መስፈርቶች መነፃፀራቸው ቀጥሏል፡፡ …
Rate this item
(0 votes)
ደቡብ አፍሪካ ላይ በሚካሄደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ማጣሪያ የገባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተጨዋቾች ምርጫ ችግር ውስጥ ገባ፡፡ ከ2 ሳምንት በኋላ በቅድመ ማጣርያው ከቤኒን ጋር የመጀመሪያውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ያደርጋል፡፡ የሚያካሂደው ብሄራዊ ቡድኑ በስብስቡ የሁለቱን ትልልቅ ክለቦች ጊዮርጊስና…
Rate this item
(0 votes)
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጐች የ2012 -13 የውድድር ዘመን ተጋምሦ ያለፈ ሲሆን በየሊጉ ሻምፒዮኖች በቀረቡ ዋንጫዎች ከ1 በላይ ክለቦች ተናንቀውበታል፡፡ አምስቱ ታላላቅ ሊጐች ባላቸው የዋጋ ግጭት፤ በገቢ አቅማቸው እና በሌሎችም መስፈርቶች መነፃፀራቸው ቀጥሏል፡፡ የስታድዬም ታዳሚ ፡ የጀርመን ቦንደስሊጋ በየጨዋታው በአማካይ በሚያገኘው…