ስፖርት አድማስ

Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ክብርት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ጨረር ያለውን ኒሻን ሽልማታቸውን ተረከቡ። ይህ እውቅናና ሽልማት እኤአ ከ1875 ጀምሮ ለውጭ ሃገር ዜጎች በጃፓን መንግስት የሚሰጥ አንጋፋና ክብር ያለዉ ነው:: ከኢትዮጵያ የወርቅ ጨረር ያለው ኒሻን ሽልማት…
Rate this item
(0 votes)
በሰርቢያ ቤልግሬድ በተካሄደው የ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአምስት ምድቦች ማለትም 8ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ፣ 6 ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ፣ 4x2 ኪ.ሜ የድብልቅ ሪሌ ሴት/ወንድ ፣ የ10 ኪ.ሜ. የአዋቂ ሴቶች እና አዋቂ ወንዶች በተካተቱበት ውድድር…
Rate this item
(1 Vote)
የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠና እየሰጠ ነው የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን፣ የ2016 ዓ.ም 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠናና ዓለማቀፍ የፕሮ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ራስን መከላከል ኮርስ በወወክማ አዳራሽ ውስጥ እየሰጠ ነው። ከመጋቢት 14…
Rate this item
(0 votes)
· ከ53 አገራት ከ5000 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል፤ በ29 የስፖርት ዓይነቶች 242 ውድድሮች ተደርገዋል፡፡ · ኢትዮጵያ 15 ሜዳልያዎች (5 የወርቅ፣ 6 የብርና 4 የነሐስ) · በ800 ሜትር በምርኩዝ ዝላይ እና በብስክሌት ፈር ቀዳጅ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ · ጋና ለመስተንግዶ ያወጣችው አጠቃላይ በጀት…
Rate this item
(1 Vote)
* በ36 የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናዎች 285 ሜዳልያዎች (107 የወርቅ፣ 115 የብርና 63 የነሐስ) ተገኝተዋል፤ የሻምፒዮናውን ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት የኢትዮጵያ አትሌቶች ናቸዉ።* አትሌት ቀነኒሣ በቀለ በዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ታሪክ 27 ሜዳልያዎችን (16 ወርቅ፣ 7ብር ና 2 ነሐስ) በመሰብሰብ ከዓለም…
Saturday, 09 March 2024 20:30

በ44ኛው የለንደን ማራቶን

Written by
Rate this item
(0 votes)
44ኛው የለንደን ማራቶን ከ42 ቀናት በኋላ የሚካሄድ ሲሆን፤ በሁለቱም ፆታዎች የዓለማችንን ፈጣን ሯጮችን ማሳተፉ ልዮ ትኩረት ስቧል። ከዋናው የአትሌቶች ውድድር ባሻገር ከ578 ሺ በላይ ተሳታፊዎች ማመልከታቸው በውድድሩ ታሪክ አዲስ ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቧል። ለተሳትፎ ካመለከቱት መካከል 50,000 ያህሉ በልዮ እጣ ተመርጠው…
Page 1 of 93