ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
 በ2020 እኤአ ላይ በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይካሄዱ የቀሩት የዓለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች በሚቀጥሉት ሰባት ሳምንታት በመላው ዓለም በሚገኙ ታላላቅ ከተሞች ተከታትለው ይካሄዳሉ፡፡ መስከረም 16 ላይ የበርሊን፤ መስከረም 23 ላይ የለንደን፤ መስከረም 30 ላይ የቺካጎ፤ ጥቅምት 1 ላይ የቦስተንና ጥቅምት 8…
Rate this item
(1 Vote)
 በዓለም አትሌቲክስ Super shoes የሚል ስያሜ ያገኙት የመሮጫ ጫማዎች በሳይንሳዊ መንገድ የሶላቸው ውፍረት የጨመረ፤ ለአሯሯጥ የሚመቹ፤ ፤ ቅለት ያላቸውና የሚተጣጠፉ እና የሯጮችን ብቃት የሚያግዙ እየሆኑ መጥተዋል፡፡ በቴክኖሎጂ የላቁ እና የረቀቁ መሮጫ ጫማዎችን ለሯጮች በማምረትን ፈሩን የቀደደው የአሜሪካው Nike ሲሆን Adidas…
Rate this item
(2 votes)
ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር” ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህልዩ ቃለምልልስ ካለፈው የቀጠለዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ ጉግሣ የፌዴራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸላሚ (Bearere of the Fedral Mereit of Cross) ናቸው፡፡ በአስተዳደር ማኔጅመንት ሁለተኛ ዲግሪ፣ በኢኮኖሚክስ የዶክትሬት ዲግሪ የያዙ ሲሆን በዳይምለር መርሴዲስ ቤንዝ…
Saturday, 11 September 2021 00:00

ይህ የአዲስ ዓመት ስጦታ ነው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለኢትዮጵያ ወሳኟን ጎል በዚምባቡዌ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረው የዋልያዎቹ የመሃል ተከላካይ አስቻለው ታመነ ከጨዋታው በኋላ በሰጠው አስተያየት “በቅድሚያ መላውን የኢትዮጵያን ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ። ይህ የአዲስ ዓመት ስጦታ ነው። ለረጅም ደቂቃ ጨዋታውን አቋርጠውት ነበር። ግብ ጠባቂውም የተለያየ…
Rate this item
(7 votes)
 ልዩ ቃለምልልስ ክፍል 1 ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር”ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ • በፌደራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸልመዋል • በጁዶና ጁ-ጂትሱ ስፖርት ከ30 አመታት በላይ ሰርተዋል፤ 6ኛ ዳን ጥቁር ቀበቶ(ነጭ ቀይ) ተቀዳጅተዋል፡፡ • የጁ-ጂትሱ ማርሻል አርት ፍልስፍናና መሰረታዊ ቴክኒኮች በመፅሃፍ…
Rate this item
(0 votes)
በማራቶን የዓለማችንን ሁለተኛ ፈጣን ሰዓትና የኢትዮጵያን የማራቶን ሪከርድ 2፡012፡41 በሆነ ጊዜ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በታላላቆቹ የበርሊንና የኒውዮርክ ማራቶኖች ለመሳተፍ መወሰኑ የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ በ42 ቀናት ልዩነት የሚሳተፍባቸው ሁለት ውድድሮች ሴፕቴምበር 26 ላይ የሚካሄደው የበርሊን ማራቶንና ኖቬምበር 6 ላይ የሚከናወነው…