ስፖርት አድማስ
በኢኳቶርያል ጊኒ አዘጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ሳምንት ባለፈው 8ኛው የአፍሪካ ሴቶች ሻምፒዮንሺፕ ላይ በሞት ምድብ የሚገኘው የኢትየጵያ የሴቶች ብሄራዊ ቡድን በምድቡ የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች ሽንፈቶች ከገጠመው በኋላ ለግማሽ ፍፃሜ ሳይደርስ ቀረ፡፡ ሉሲዎች የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታቸውን ከካሜሮን ጋር መርሃግብሩን ለመፈፀም ያደርጋሉ፡፡ ሉሲዎች…
Read 4121 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በምድብ 3 ከዛምቢያ፤ ከናይጄርያና ከቡርኪናፋሶ ጋር የተደለደለው ብሄራዊ ቡድን ከፍተኛ ትኩረት አገኘ፡፡ ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ መብቃቷን በርካታ ዘገባዎች በአድናቆት አውስተዋል በምድብ 3 የሚገኙ ተፋላሚዎች ለዋልያዎቹ ከባድ ግምት እንደሰጡም ከድልድሉ በኋላ በተገለፁ አስተያየቶች…
Read 4859 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጀጅ ጁዲ የሚባለውን የፍርድ ቤት ሾው የምታቀርበው ጁዲ ሼሊንደን በአሜሪካ የቲቪ ኢንዱስትሪ ከፍተኛውን ክፍያ በማግኘት እንደምትመራ ዘ ቢዝነስ ኢንሳይደር አመለከተ፡፡በተለያዩ የቴሌቭዥን ጣቢያዎች ላይ በአይዶል እና የታለንት ሾው ዝግጅቶች ዳኝነት፤ በፍርድቤት ሾው አዘጋጅነትና እንዲሁም በዜና እና ልዩ ፕሮግራሞች መሪነት እና አቅራቢነት…
Read 4357 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰባተኛው የአይሮቤ አሜሪካ ፊልም አውደርእይ ሰኞ ምሽት ሰሜን ሆቴል አካባቢ በሚገኘው የጣሊያን የባህል ተቋም እንደሚከፈት አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ አዲስ አበባ የሚገኙ የስፓኞልና ፖርቱጋልኛ ተናጋሪ ሀገራት ኤምባሲዎች በየዓመቱ የሚያዘጋጁት አውደርእይ እስከ ዛሬ ሳምንት ለፊልም ተመልካቾች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ በዚሁ መሠረት ሰኞ Un…
Read 4199 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ስምንት የዘፈን ክሊፖችን የያዘ የሳያት ደምሴ ቪሲዲ በሩብ ሚሊዮን ብር ተዘጋጅቶ በቅርቡ ለገበያ እንደሚቀርብ ናሆም ሪከርድስ ገለፀ፡፡ የሳያት ደምሴ ክፍል ሶስት የሙዚቃ አልበም ቪሲዲ 237.543 ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን፤ ከ87 በላይ ባለሙያዎችን አሳትፏል፡፡ቪሲዲውበአቀራረባቸው የተለዩ እንዲሆኑ ከፍተኛ ጥረት የተደረገባቸው ስምንት ክሊፖች…
Read 5113 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበባት አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” 39ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማይቱ የባህል አዳራሽ እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ አርቲስት ንዋይ ደበበ የክብር እንግዳ ይሆንበታል ተብሎ በሚጠበቀው ዝግጅት የማህበሩ አባል የሆነው ቢኒያም ማሞ “አብዶሽ” የተሰኘ አዲስ ረዥም ልቦለዱን ያስመርቃል፡፡ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን…
Read 4703 times
Published in
ስፖርት አድማስ