ስፖርት አድማስ

Saturday, 21 December 2024 20:33

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል• ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው• የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ እጩ ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እጩ ፕሬዝዳንት በነበረ ጊዜ ስለምርጫው ፉክክር...የዘንድሮው የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምርጫ ከጅምሩ አጓጊ የሆነው በተለያዩ ምክንያቶች…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበርን በአንድ የስራ ዘመን ለአራት አመታት አገልግያለሁ። ማህበሩን በአዲስ መልክ ያደራጀን ሲሆን ሌሎች ማህበራቶች በየክልሎቹ እንዲቋቋሙ አድርጊያለሁ። ማህበሩን በምንመራበት ወቅት ከማናጀሮች ያልተከፈለ 26 ሚሊዮን ብር ወደ አትሌቶች እንዲከፈል ሰርቻለሁ። ማናጀሮች ለአትሌቶች ላለመስጠት የያዙትና የተጠራቀመ ብር እንዲመለስ አድርገን ችግር…
Rate this item
(1 Vote)
ስፖርቱ በስፖርተኛ ስፖርቱን ባሳለፈ ይመራ የሚለውን ሃሳብ ከሚያንፀባርቁ አንዱ ነኝ። ከ15 ዓመታት በላይ በሯጭኘት ቆይቻለሁ። ፅናት ፤ ፍጥነት ወቅታዊ ብቃት የስፖርት ቋንቋዎች ናቸው። እነዚህን ቋንቋዎች ስፖርተኛ ቢሰራቸው ስፖርተኛ ቢያስተዳድራቸው በጣም የቀለለ ይሆናል።የስፖርት ስርዓትና ህግ ምንም እንኳ አመራር ሆኜ አይመለከተኝም ብል…
Saturday, 14 December 2024 12:22

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል • ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው • የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከሳምንት በኋላ 28ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያደርጋል ። ታህሳስ 12 እና 13 ላይ በስካይላይት እንደሚካሄድ…
Rate this item
(1 Vote)
ጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለአራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ኢንጂነር ሀይለእየሱስ ፍስሀን መምረጡን ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Rate this item
(0 votes)
የክሪስታል ፓላስ አምባል ማርክ ጉዬ ባለፈው ቅዳሜ ከኒውካስል ጋር በነረበው ግጥሚያ የአምበልነት መለያው ላይ ‘አይ ላቭ ጂሰስ’ (እየሱስን እወደዋለሁ) ብሎ መፃፉ አነጋጋሪ ሆኗል። የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ የሆነው ኤፍኤ አምበሉ ላይ እርምጃ ከመውሰድ ቢቆጠብም ለክለቡ እና ተጫዋቹ መለያ ላይ ኃይማኖታዊ…
Page 4 of 98