ስፖርት አድማስ
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል• ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው• የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ እጩ ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው እጩ ፕሬዝዳንት በነበረ ጊዜ ስለምርጫው ፉክክር...የዘንድሮው የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምርጫ ከጅምሩ አጓጊ የሆነው በተለያዩ ምክንያቶች…
Read 473 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበርን በአንድ የስራ ዘመን ለአራት አመታት አገልግያለሁ። ማህበሩን በአዲስ መልክ ያደራጀን ሲሆን ሌሎች ማህበራቶች በየክልሎቹ እንዲቋቋሙ አድርጊያለሁ። ማህበሩን በምንመራበት ወቅት ከማናጀሮች ያልተከፈለ 26 ሚሊዮን ብር ወደ አትሌቶች እንዲከፈል ሰርቻለሁ። ማናጀሮች ለአትሌቶች ላለመስጠት የያዙትና የተጠራቀመ ብር እንዲመለስ አድርገን ችግር…
Read 609 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ስፖርቱ በስፖርተኛ ስፖርቱን ባሳለፈ ይመራ የሚለውን ሃሳብ ከሚያንፀባርቁ አንዱ ነኝ። ከ15 ዓመታት በላይ በሯጭኘት ቆይቻለሁ። ፅናት ፤ ፍጥነት ወቅታዊ ብቃት የስፖርት ቋንቋዎች ናቸው። እነዚህን ቋንቋዎች ስፖርተኛ ቢሰራቸው ስፖርተኛ ቢያስተዳድራቸው በጣም የቀለለ ይሆናል።የስፖርት ስርዓትና ህግ ምንም እንኳ አመራር ሆኜ አይመለከተኝም ብል…
Read 532 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል • ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው • የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከሳምንት በኋላ 28ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያደርጋል ። ታህሳስ 12 እና 13 ላይ በስካይላይት እንደሚካሄድ…
Read 558 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Thursday, 05 December 2024 15:40
ኢንጂነር ሃይለእየሱስ ፍስሀ የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
Written by Administrator
ጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለአራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ኢንጂነር ሀይለእየሱስ ፍስሀን መምረጡን ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Read 710 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Wednesday, 04 December 2024 08:51
የክሪስታል ፓላሱ አምበል የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎች ባንዲራ ላይ ‘እየሱስን እወደዋለሁ’ ብሎ መፃፉ አነጋጋሪ ሆነ
Written by Administrator
የክሪስታል ፓላስ አምባል ማርክ ጉዬ ባለፈው ቅዳሜ ከኒውካስል ጋር በነረበው ግጥሚያ የአምበልነት መለያው ላይ ‘አይ ላቭ ጂሰስ’ (እየሱስን እወደዋለሁ) ብሎ መፃፉ አነጋጋሪ ሆኗል። የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ የሆነው ኤፍኤ አምበሉ ላይ እርምጃ ከመውሰድ ቢቆጠብም ለክለቡ እና ተጫዋቹ መለያ ላይ ኃይማኖታዊ…
Read 626 times
Published in
ስፖርት አድማስ
