ስፖርት አድማስ
በረጅም ርቀት ሶስቱ የዓለም ሪከርዶች በ5000 ሜትር 14፡06.62፤ በ10ሺ ሜትር ላይ 29:01.03፤ በግማሽ ማራቶን 62፡52በኤንኤን የሩጫ ቡድን የተያዙ አትሌቶች ባለፉት 4 ዓመታት ከ12 በላይ ትልልቅ ማራቶኖችን አሸንፈዋል፣ ከ9 በላይ የዓለም ሪከርዶችን አስመዝግበዋል፤ ከ180 በላይ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሮችን በዓለም ዙሪያ…
Read 10578 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2018 እኤአ ላይ ራሽያ ባስተናገደችው 21ኛው ዓለም ዋንጫ ፊፋ ያስገባው ገቢ ከብሮድካስቲንግ 2.97 ቢሊዮን ዶላር፤ ከማርኬቲንግ 1.6 ቢሊዮን ዶላር፤ ከትኬት ሽያጭ 541 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ከመስተንግዶ 148 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ያወጣው ወጭ ደግሞ ለሽልማት ገንዘብ 430 ሚሊዮን ዶላር፤ ለአዘጋጅ አገር…
Read 11856 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ማጣርያ በአፍሪካ ዞን ‹የ3ኛና 4ኛ ዙር ጨዋታዎች በጣም ወሳኝ ናቸው›› ሁጎ ብሮስ (የባፋናዎቹ አሰልጣኝ)ደቡብ አፍሪካ ኢትዮጵያን አሸንፋ አታውቅምየማለፉ ግምት ከምስራቅና ደቡቡ፤ ለሰሜንና ምዕራቡ ያይላልበ2022 የዓለም ዋንጫ በአፍሪካ ዞን በሚካሄደው የምድብ ማጣርያ 3ኛና የ4ኛ ዙር ጨዋታዎችም በሳምንት ልዩነት…
Read 15170 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2020 እኤአ ላይ በኮሮና ቀውስ በርካታ ትልልቅ የማራቶን ውድድሮች ቢሰረዙም ፕሮፌሽናል አትሌቶችን በማሳተፍ የተካሄደው የለንደን ማራቶን ነበር፡፡ ዘንድሮ በታሪኩ ለ41ኛ ጊዜ ነገ ሲካሄድ ከ40ሺ በላይ ሯጮችን እንደሚያሳትፍና አስደናቂ ፉክክር እንደሚታይበት ተጠብቋል፡፡ በሁለቱም ፆታዎች 11 የኢትዮጵያ አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን በቶኪዮ 2020…
Read 12517 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በተያያዘ ከሳምንት በፊት በተካሄደው የበርሊን ማራቶን የኢትዮጵያ አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝገበዋል፡፡ በወንዶች ምድብ ጉዬ አዶላ በ2፡05፡45 ሰዓት ሲያሸንፍ ለዓለም ሪከርድ የተጠበቀው ቀነኒሳ በቀለ ሶስተኛ እንዲሁም ታዱ አባተ አራተኛ ደረጃን አግኝተዋል፡፡ በሴቶች ምድብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ስፍራ የያዙት ኢትዮጵያውያን…
Read 1860 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም የማራቶን ሪከርድ ታሪክ በወንዶች ምድብ የኢትዮጵያ 3 አትሌቶች ጉልህ አስተዋፅኦ ነበራቸው፡፡ ባለፉት 10 ዓመታት ግን በወንዶች ምድቡ የዓለም ሪከርዱ በኬንያውያን ቁጥጥር ስር እየተፈራረቀ ቆይቷል፡፡ በማራቶን ታሪክ በወንዶች የመጀመርያው የዓለም ሪከርድ የተመዘገበው እኤአ በ1908 በለንደን ማራቶን በአሜሪካዊው ጆን ሄይስ በ2…
Read 855 times
Published in
ስፖርት አድማስ