ስፖርት አድማስ
Read 824 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፕሪሚየር ሊጉ በሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ ቅዳሜ 9:30 ላይ ማንችስተር ሲቲን ከሊቨርፑል ያገናኛል። በወቅቱ እግር ኳስ ውስጥ በታክቲክ አረዳዳቸውና አተገባበራቸው አንቱታን ባተረፉት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዎላ እና አሰልጣኝ ጀርገን ክሎፕ መሀል የሚደረገው የሳምንቱ ታላቅ ጨዋታ ገና ከወዲሁ አጓጊ የሆነ ሲሆን ጨዋታውም በአሰልጣኞቹ…
Read 939 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ትናንትና አንድ ወዳጄ ፤“ ታላቁን ሩጫ አትሳተፍም?” የሚል ሀሳብ አቀረበልኝ፤“ ዠለስ ! በኔ እድሜ ታላቅ እርምጃ እንጂ ታላቅ ሩጫ አይነፋም”“ ተው ባክህ! ገና ደረጃ ሶስት ጎረምሳ እኮ ነህ “ ብሎ ካጽናናኝ በሁዋላ ፥ አንድ ማልያ በአንድ ሺህ ብር እንድገዛው ጠየቀኝ…
Read 726 times
Published in
ስፖርት አድማስ
- ታዋቂ አትሌትና ኮሜንታተር በክብር እንግድነት ይገኛሉ- በዋናው ውድድር 500 አትሌቶች ይሳተፋሉ- 812ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት ቀርቧል- ከፍተኛ የሚዲያ ሽፋን ማግኘቱና በአፍሪካ 1ኛ መባሉ- “ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ” 2.7 ሚሊዮን ታቅዶ፣ 2.3 ሚሊዮን ተሰብስቧል- ከ12 አገራት ከ150 በላይ ተሳታፊዎች፣ ለአምባሳደሮች ውድድር…
Read 761 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 12 November 2023 20:30
በአልባኒያ ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የነበረው ጋናዊው አጥቂ በጨዋታ መሐል ሕይወቱ አለፈ
Written by Administrator
በአልባኒያ ሊግ ዘጠኝ ግቦችን በማስቆጠር ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የነበረው ጋናዊው አጥቂ ራፋኤል ድዋሜና በጨዋታ መሐል ሕይወቱ ማለፉ ብዙዎችን አሳዝኗል፡፡ ተጫዋቹ የተሰለፈበት ኢግናቲያ ክለብ ከፓርቲዛኒ ጋር እየተጫወተ ባለበት ወቀት በ23ኛው ደቂቃ አካባቢ ተዝለፍልፎ የወደቀ ሲሆን፤ አፋጣኝ የሕክምና ክትትል ቢደረግለትም በአሳዛኝ ሁኔታ…
Read 1223 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን (ኢ.እ.ፌ) ከሁለት ሳምንት በፊት ባካሄደው 15ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዓመት ውስጥከሩብቢሊዮንብርበላይ እንደሚያስገባና እንደሚ ያስወጣ አስታውቋል። ለኢ.እ.ፌ ጠቅላላጉባኤበቀረበውሪፖርትእንደተገለፀው በ2015 ዓመታዊገቢው 272 ሚሊየን 944ሺ 478 ብር ሲሆን ወጭው ደግሞ 272 ሚሊዮን 266ሺ 890 ብር ሆኖ ከወጭ ቀሪ 677ሺ…
Read 678 times
Published in
ስፖርት አድማስ