ስፖርት አድማስ
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር መስፍን ቸርነት በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ቡዳፔስት ገብተዋል። አምባሳደሩ ቡዳፔስት የገቡት 19ኛውን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመታደም ሲሆን፤ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ አምባሳደሩን የኢትዮጵያ ቡድን ባረፈበት ፓርክ ኢን ራዲሰን ሆቴል አግኝቶ…
Read 1014 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በቡዳፔስት የአለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር የወርቅ፣ የብር እና የነሃስ ሜዳሊያዎች አገኘች። ጉዳፍ - ወርቅ ለተሰንበት - ብር እጅጋየሁ - ነሃስ
Read 1179 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ አትሌቶች አንዱ ኃይሌ ገብረስላሴ ነው። በዓለም ሻምፒዮናው ተሳታፊ ለሆነው የኢትዮጵያ ቡድን ሲናገር “በአጠቃላይ ውድድር ዘመኑ ላይ ልጆቹን በተለይ በዳይመንድ ሊግና በሌሎች ውድድሮች እንዳየኋቸው ውጤት እንደሚያመጡ ተስፋ የሚሰጥ ነገር አለ” ያለ ሲሆን፤ በአጠቃላይ ግን…
Read 807 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 19 August 2023 20:18
ለኢትዮጵያ ቡድን በባህልና ስፖርት ሚኒስትር በተዘጋጀው “ጀግኖች ለጀግኖች” የሽኝት ፕሮግራም
Written by ግሩም ሰይፉ
“ከእኛ ወርቃማ አትሌቶች ታሪክን ስለተረከባችሁ አልማዞች ናችሁ።”“ዓላማችሁን አስረዝሙ፥ ኢትዮጵያን አስቀድሙ።”ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴረሽን ፕሬዝዳንት “ኢትዮጵያ በ96 ሜዳሊያዎች ከዓለም 7ኛ ደረጃ ላይ ናት”“ጀግኖች ለአገራቸው ባንዲራ ቅድሚያ ሰጥተው ነው... “መንግስት አትሌቶቻችን እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዲሄዱ ይፈልጋል”አምባሳደር መሥፍን ቸርነትበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…
Read 693 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 19 August 2023 20:17
ለኢትዮጵያ 10 ሜዳሊያዎች እጠብቃለሁ በኢትዮጵያ የሃንጋሪ ኤምባሲ ምክትል ሀላፊ ረካ አጎታ ሲዚ
Written by ግሩም ሰይፉ
ለኢትዮጵያ አትሌቶች የተደረገው ሽኝት እጅግ አስደናቂ መሆኑን በኢትዮጵያ የሐንጋሪ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ረካ አጎታ ሲዚ ለስፖርት አድማስ ገልፀዋል። የአትሌቲክ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት፤ የኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት፤ የባህልና የስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትርና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች አትሌቶችንና ቡድናቸውን በማበረታት ሰንደቅ አለማ አስረክበው በህብረት ሽኝት…
Read 728 times
Published in
ስፖርት አድማስ
95 ሜዳልያዎች (33 የወርቅ፣ 34 የብርና 28 የነሐስ)• በወንዶች 45 ሜዳልያዎች (16 ወርቅ፣ 21 የብርና 11 የነሐስ)• በሴቶች 47 ሜዳልያዎች (17 የወርቅ፣ 13 ብርና፣ 17 የነሐስ)የዓለም አትሌቲክስ ማህበር ከዓለም ሻምፒዮናው በፊት በሚል WCH 23 BUDPEST STASTICAL BOOKLET ርእስ በ200 ገፅ…
Read 719 times
Published in
ስፖርት አድማስ