Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Saturday, 13 August 2011 09:55

የስዩም አሻራ በየመን እግር ኳስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በየዓመቱ በሺዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን በህጋዊ እና ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ወደ የመን ይሰደዳሉ፡፡ እነዚህ ኢትዮጵያውያን ወደ ሳውዲ አረቢያ የገልፍ አገራት የሚሻገሩ ወይም በስንዓ፣ በኤደንና እና በሌሎች የየመን ከተሞች የሚኖሩ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያውያኑ ኑሮ በየመን የተደላደለ ነው ለማለት ያዳግታል፡፡ ሴቶቹ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥረው…
Rate this item
(0 votes)
በዓለማችን የአደንዛዥ ዕጽን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት የሚታወቁት የደቡብ አሜሪካ አገሮች ሲሆኑ፣ በተመሳሳይ አደንዛዥ እጽን በሕገወጥ መንገድ፣ ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎችበማስገባትም ይጠቀሳሉ፡፡ አደንዛዥ እጽን በመነገድ የሚታወቁት ግለሰቦችም የናጠጡ ከበርቴዎች ናቸው፡፡ የተለያዩ መንግስታት አደንዛዥ እጽ ወደ አገራቸው እንዳይገባ በማገድና ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ ጥረት…
Rate this item
(0 votes)
በ1ኛው የሚዲያና የኪነጥበብ ባለሙያዎች የእግር ኳስ ውድድር አዲስ አድማስ ከኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዚን ድርጅት ጋር ለዋንጫ ተጋጥሞ 1ለ0 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆነ፡፡ የአዲስ አድማስ ቡድን ተጨዋቾች የዋንጫው መታሰቢያነት ለአሰፋ ጐሳዬ ይሁን ብለዋል፡፡ አዲስ አድማስ በዚሁ ዓመት በታላቁ ሩጫ ተዘጋጅቶ በነበረው የ12 ኪሎሜትር…
Rate this item
(0 votes)
በእንግሊዝ እግር ኳስ የ2011 -12 የውድድር ዘመን የሊጉ ሻምፒዮን ማን. ዩናይትድ ከኤፍ ኤካፕ ሻምፒዮኑ ማን. ሲቲ ጋር ነገ በዌምብሌይ በሚያደርጉት የኮሙኒቲ ሺልድ የዋንጫ ጨዋታ ሊከፈት ነው፡፡ በሌላ በኩል የላቀ የሻምፒዮናነነት ፉክክር እንደሚደረግበት የሚጠበቀው 20ኛው ፕሪሚዬር ሊግ ከሳምንት በኋላ ይጀመራል፡፡ በፕሪሚዬር…
Rate this item
(0 votes)
ከ2 ሳምንት በኋላ 13ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በደቡብ ኮርያዋ ዳጉ ውስጥ ሲካሄድ ኢትዮጵያን የሚሳተፉ አትሌቶች የነበረ ታሪካቸውን ለማስጠበቅ ከኬንያውያን ከባድ ፈተና እንደሚጠብቃቸው ለመረዳት ተቻለ፡፡ በሻምፒዮናው የኢትዮጵያ ቡድን 53 አባላት ያሉበትን ልዑካን በመያዝ እንደሚሳተፍ ሲታወቅ ከ400 ሜትር እስከ ማራቶን ባሉ የአትሌቲክስ…
Rate this item
(0 votes)
ኢሬቴድና የአርቲስቶች ቡድን ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ሰፊ ዕድል ይዘዋልየአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ..ስፖርት ለአገርልማት..በሚልመርህባዘጋጀውየሚዲያናየኪነጥበብባለሙያዎችየእግርኳስ ውድድር ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖችእየታወቁናቸው፡፡የአዲስአበባስፖርትኮሚሽንከዜድኬፕሮሞሽንጋርበመተባበር ያዘጋጀውን ይህን ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታድዬም በርካታ ተመልካቾች እየታደሙት ነው፡፡
Page 86 of 86