ስፖርት አድማስ
በዓለማችን የአደንዛዥ ዕጽን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት የሚታወቁት የደቡብ አሜሪካ አገሮች ሲሆኑ፣ በተመሳሳይ አደንዛዥ እጽን በሕገወጥ መንገድ፣ ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎችበማስገባትም ይጠቀሳሉ፡፡ አደንዛዥ እጽን በመነገድ የሚታወቁት ግለሰቦችም የናጠጡ ከበርቴዎች ናቸው፡፡ የተለያዩ መንግስታት አደንዛዥ እጽ ወደ አገራቸው እንዳይገባ በማገድና ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ ጥረት…
Read 5052 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ1ኛው የሚዲያና የኪነጥበብ ባለሙያዎች የእግር ኳስ ውድድር አዲስ አድማስ ከኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዚን ድርጅት ጋር ለዋንጫ ተጋጥሞ 1ለ0 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆነ፡፡ የአዲስ አድማስ ቡድን ተጨዋቾች የዋንጫው መታሰቢያነት ለአሰፋ ጐሳዬ ይሁን ብለዋል፡፡ አዲስ አድማስ በዚሁ ዓመት በታላቁ ሩጫ ተዘጋጅቶ በነበረው የ12 ኪሎሜትር…
Read 5938 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በእንግሊዝ እግር ኳስ የ2011 -12 የውድድር ዘመን የሊጉ ሻምፒዮን ማን. ዩናይትድ ከኤፍ ኤካፕ ሻምፒዮኑ ማን. ሲቲ ጋር ነገ በዌምብሌይ በሚያደርጉት የኮሙኒቲ ሺልድ የዋንጫ ጨዋታ ሊከፈት ነው፡፡ በሌላ በኩል የላቀ የሻምፒዮናነነት ፉክክር እንደሚደረግበት የሚጠበቀው 20ኛው ፕሪሚዬር ሊግ ከሳምንት በኋላ ይጀመራል፡፡ በፕሪሚዬር…
Read 7850 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ2 ሳምንት በኋላ 13ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በደቡብ ኮርያዋ ዳጉ ውስጥ ሲካሄድ ኢትዮጵያን የሚሳተፉ አትሌቶች የነበረ ታሪካቸውን ለማስጠበቅ ከኬንያውያን ከባድ ፈተና እንደሚጠብቃቸው ለመረዳት ተቻለ፡፡ በሻምፒዮናው የኢትዮጵያ ቡድን 53 አባላት ያሉበትን ልዑካን በመያዝ እንደሚሳተፍ ሲታወቅ ከ400 ሜትር እስከ ማራቶን ባሉ የአትሌቲክስ…
Read 4878 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢሬቴድና የአርቲስቶች ቡድን ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ሰፊ ዕድል ይዘዋልየአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ..ስፖርት ለአገርልማት..በሚልመርህባዘጋጀውየሚዲያናየኪነጥበብባለሙያዎችየእግርኳስ ውድድር ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖችእየታወቁናቸው፡፡የአዲስአበባስፖርትኮሚሽንከዜድኬፕሮሞሽንጋርበመተባበር ያዘጋጀውን ይህን ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታድዬም በርካታ ተመልካቾች እየታደሙት ነው፡፡
Read 5198 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ክለቦች የ2003 ውድድር ዘመን ከትናንት በስቲያ አርባ ምንጭ ከነማ ከአየር ኃይል ባደረጉት የብሔራዊ ሊግ የዋንጫ ጨዋታ ተፈፀመ፡፡ አርባ ምንጭ ከነማ በብሔራዊ ሊጉ የፍፃሜ ጨዋታ በመለያ ምቶች አየር ኃይልን አሸንፎ ዋንጫውን ወስዷል፡፡ 48 ክለቦችን በማሳተፍ በተካሄደው የብሔራዊ ሊግ ውድድር በመጨረሻ…
Read 4983 times
Published in
ስፖርት አድማስ