ስፖርት አድማስ
Monday, 02 August 2021 20:16
በXXXII ኦሎምፒያድ የኢትዮጵያውያን የኦሎምፒክ ገድል የመጀመርያው ምእራፍ ከ1956 እስከ 1980 እኤአ
Written by ግሩም ሠይፉ
ፈረንሳዊው ፒዬር ደኩበርቲን ባመነጩት ሃሳብ የመጀመርያው ኦሎምፒያድ በ1896 እኤአ ላይ በግሪኳ ከተማ አቴንስ ተጀመረ። በዚያን ወቅት ጣሊያን በቅኝ አገዛዝ ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ጦርነት አውጃ በአድዋ ግንባር ላይ መራሩን ሽንፈት ቀመሰች፡፡ የአድዋ ድልም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያስተዋወቀና ለመላው የጥቁር ህዝብ ተምሳሌት…
Read 1232 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የማራቶን ርቀት፣ ለብርቱ ሰው፣ ቀን ጉዞ ነው። ለባለሪከርድ አትሌት፣ የሁለት ሰዓት ሩጫ ነው። ለመኪና፣ የግማሽ ሰዓት መንገድ ነው።ለቦይንግ 787 አውሮፕላን፣ የ3 ደቂቃ በረራ ነው። በሮኬት አፍንጫ ላይ ተገጥሞ ወደ አለማቀፍ የጠፈር ማዕከል ለመጠቀው መንኮራኩርስ፣ የ6 ሴኮንድ እፍታ ነው። በደቂቃ ውስጥ፣…
Read 1080 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 17 July 2021 14:44
‹‹ድጋፋችንን የቀጠልነው ባለን የቆየ ትስስር የኢትዮጵያን ስፖርት ለማሳደግ ነው›› ሄኒከን ኢትዮጵያ
Written by ግሩም ሠይፉ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንና ሀይኒከን ኢትዮጵያ ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት አብረው ለመስራት ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በዋልያ ቢራ ምርት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓመት 15.5 ሚሊዮን ብር በአራት ዓመት ውስጥ ደግሞ 62 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ…
Read 902 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ7ሺ በላይ የህክምና ባለሙያዎች ይሰማራሉ • ከትኬት ሽያጭ የሚገኘው 810 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ታጥቷል • ከ9500 ሰዓታት በላይ ስርጭት እስከ 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል • እስከ 30 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ሆኗል ጃፓን የምታስተናግደው 32ኛው ኦሎምፒያድ አንድ ሰሞን ቀርቶታል፡፡…
Read 908 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ47ኛው ኮፓ አሜሪካ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ሁለቱ የደቡብ አሜሪካ ኃያላን ቡድኖች ብራዚልና አርጀንቲና ይገናኛሉ፡፡ የፍጻሜውን ጨዋታ በብራዚል ዋና ከተማ ሪዮ ዲጄኔሮ የሚገኘው ማራካኛ በዝግ ስታድዬም ያስተናግደዋል፡፡ ማራካኛ በተከታታይ ሁለት የኮፓ አሜሪካን የዋንጫ ጨዋታዎችን ማስተናገዱ ሲሆን በ2019 እኤአ ላይ በ46ኛው ኮፓ…
Read 878 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ32ኛው ኦሎሚፒያድ በፊት ኢትዮጵያ ከተሳተፈችባቸው 13 ኦሎምፒያዶች ከአንድ በላይ ሜዳሊያ በመሰብሰብ ከፍተኛውን ውጤትን ያስመዘገበችው ጥሩነሽ ዲባባ ስትሆን 6 ሜዳሊያዎችን (3 የወርቅ 3 የነሀስ) በመሰብሰብ ነው፡፡ ቀነኒሳ በቀለ በ4 ሜዳሊያዎች (3 የወርቅና 1 የብር) 2ኛ ደረጃ ሲይዝ፤ምሩፅ ይፍጠር በ3 ሜዳሊያዎች (2…
Read 1595 times
Published in
ስፖርት አድማስ