ስፖርት አድማስ
• በ1 ዓመት መዘግየቱ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ አክስሯል • 4.8 ሚሊዮን ትኬቶች ተሸጠው ነበር፤ ከ810ሺ በላይ ጃፓናውያን ገንዘባቸው እንዲመለስ ጠይቀዋል፡፡ • ስፖንሰር ካደረጉ የጃፓን ኩባንያዎች 36 በመቶው ኦሎምፒኩ በድጋሚ እንዲራዘም ሲጠይቁ 29 በመቶው ደግሞ ሙሉ ሙሉ እንዲሰረዝ ብለዋል፡፡ •…
Read 847 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በደቡብ አፍሪካ የብሮድካስትና በናይጄርያ የስፖርት አወራራጅ ኩባንያዎች አጋርነት እየተካሄደ ነው፡፡ በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስት ይደረግበታል፡፡ • ለውርርድ 140 ሚሊዮን ብር ገደማ ከዜጐች ኪስ አስወጥቷል፡፡ በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች በኩል በዓመት እስከ 70 ሚሊዮን ብር ለመንግስት ገቢ…
Read 945 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ለሚቀጥሉት 4 ዓመታት አትሌቲክሱን እንድትመራ በሙሉ ድምፅ ተመርጣለች • በኮቪድ ወቅት የአትሌቲክሱን ማህበረሰብ በሙሉ ሃላፊነት አስተባብራለች • ለቶኪዮ ኦሎምፒክ 6 እና 7 ወራት ዝግጅት ያስፈልጋል ብላ ተቀባይነት አግኝታለች • በረጅም ርቀት ሩጫ በትራክ ፣በአገር አቋራጭ ፣ በጎዳና ላይ ሩጫ…
Read 919 times
Published in
ስፖርት አድማስ
20 ተሳታፊዎች ባዶ እግራቸውን ይሮጣሉ የ20ኛው ቶታል ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ምዝገባው ትናንት የተጀመረ ሲሆን፤ በ10 ኪሜትር የጎዳና ላይ ሩጫው ላይ የተሳታፊዎቹ ብዛት 12550 እንደሚሆንና ምዝገባው ሰኞ ላይ እንደሚያበቃ ታውቋል፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ቢሮ እንዳስታወቀው የኮቪድ-19 ቅድመ ጥንቃቄዎችን ተቀዳሚ ባደረገው ምዝገባ…
Read 1078 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹በመንግሥተ ሰማይ አብረን ኳስ እንደምንጫወት ተስፋ አደርጋለሁ።›› ፔሌበእግር ኳስ ዘመኑ በክለብና በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ከ500 በላይ ጨዋታዎችን አድርጓል። 311 ጎሎችን በክለቦች ሲጫወት 34 ደግሞ ለአርጀንቲና ብሄራዊ ቡድን ከመረብ አዋህዷል ‹‹የአርጀንቲና ደጋፊዎችን ልዩ የሚያደርጋቸው ቡድናቸው ጎል ሲያገባም፤ ሲገባበትም በማልቀሳቸው ነው፡፡›› በሳምንቱ…
Read 1301 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ1896 እኤአ ላይ የግሪኳ አቴንስ ከተማ ካስተናገደችው የመጀመርያው ኦሎምፒድ አንስቶ ባለፉት 125 ዓመታት ውስጥ በተካሄዱት 31 ኦሎምፒያዶች ኢትዮጵያ በ13 ተሳትፋለች፡፡ በኦሎምፒክ መድረክ ሁሉንም ሜዳልያዎችን የሰበሰበችው በአትሌቲክስ ስፖርት ብቻ ሲሆን በከፍተኛ የውጤት ታሪካቸው ከሚጠቀሱ 8 አገራት አንዷ ናት። አፍሪካን በመወከል ደግሞ…
Read 1869 times
Published in
ስፖርት አድማስ