ስፖርት አድማስ
ከ20 ሚ. ብር በላይ በማውጣት በአዲስ አበባ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት የኮስሞስ ኢንጅነሪንግና ኮሜርስ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በስሩ በሚንቀሳቀሰው የአትሌቲክስ ክለብ አማካኝነት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በአዲስ አበባ ከተማ ግዙፍ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት ተነስተዋል፡፡ ከሳምንት በፊት ከኮስሞስ ኩባንያ ስራ አስኪያጅና የአትሌቲክስ ክለቡ ፕሬዝዳንት…
Read 1037 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዓለም አትሌሊክስ ማህበር በ2024 እኤአ ላይ የፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ በምታዘጋጀው 32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን በልዩ ሁኔታ ለማካተት ሃሳብ አቅርቧል፡፡ የዓለም አገር አቋራጭ ሩጫውን በኦሎምፒክ መድረክ በሁለቱም ፆታዎች ድብልቅ እንደዱላ ቅብብል ለማካሄድ የታሰበ ነው፡፡ 2.5 ኪሎሜትርን ሁለት ዙር…
Read 1014 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የውድድር አይነቱ በኮሮና ወረርሽኝ ክፉኛ ተመቷል፡፡ የቡድን ልምምድ የቀረባቸው፤ ውድድር የተቋረጠባቸውና ቋሚ ገቢ የሌላቸው የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው፡፡ ከስፖርቱ እየራቁ ነው፡፡ለምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች የበላይነት የፕሮፌሰር ያኒስ ፒስታሊደስ ማብራርያ በአጭሩበምንግዜም ምርጥ ፈጣን ሰዓቶችና ወቅታዊ ደረጃዎች የኢትዮጵያና የኬንያ የበላይነትየረጅም ርቀት…
Read 991 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዓለም አትሌቲክስ ማሕበር በትራክ ላይ እንደረጅም ርቀት ከ3ሺ ሜትር በላይ የማወዳደር ፍላጎት የለውም፡፡ 3ሺ ሜትር መሰናክልና 5ሺ ሜትር ከዳይመንድ ሊግ ተሰርዘዋል፤ ለቲቪ ስርጭት አይመቹም በሚል የማያሳምን ሰበብ ነው፡፡ የ ዓለም አ ትሌቲክስ ማሕበር ታሪካዊ ቅ ሌት ቢ ሖንም… ከ70 ዓመታት…
Read 969 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የማገገሚያ እቅዱ በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ በኮሮና ሳቢያ እየደከሙ፤ እየፈረሱ ያሉና አስቸኳይ ድጋፍ ለሚሹ የተዘጋጀ ነው፡፡ በእቅዱ ዝግጅት ላይ የስፖርት ኮሚሽን፤ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤ የስፖርት ማህበራት፤ የእግር ኳስና የአትሌቲክስ ፌደሬሽኖች፤ ብሄራዊ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ተሳትፈዋል፡፡ በማገገሚያ እቅዱና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ስፖርት አድማስ…
Read 19815 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ስፖርት አድማስ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ ባህሩ ጥላሁን ጋር ያደረገው ልዩ ቃለ ምልልስ፡፡ • የተጨዋቾችን ደሞዝ በሙሉ ለመክፈል ቀነ ገደቡ ሰኔ 30 ያበቃል • ክለቦች ችግር ላይ ናቸው፡፡ እስከ 577 ሚሊዮን ብር የመንግስት ድጋፍ ተጠይቋል፡፡ ከ200ሚሊዮን ብር በላይ…
Read 3435 times
Published in
ስፖርት አድማስ