ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ከ20 ሚ. ብር በላይ በማውጣት በአዲስ አበባ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት የኮስሞስ ኢንጅነሪንግና ኮሜርስ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በስሩ በሚንቀሳቀሰው የአትሌቲክስ ክለብ አማካኝነት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በአዲስ አበባ ከተማ ግዙፍ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት ተነስተዋል፡፡ ከሳምንት በፊት ከኮስሞስ ኩባንያ ስራ አስኪያጅና የአትሌቲክስ ክለቡ ፕሬዝዳንት…
Rate this item
(0 votes)
የዓለም አትሌሊክስ ማህበር በ2024 እኤአ ላይ የፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ በምታዘጋጀው 32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን በልዩ ሁኔታ ለማካተት ሃሳብ አቅርቧል፡፡ የዓለም አገር አቋራጭ ሩጫውን በኦሎምፒክ መድረክ በሁለቱም ፆታዎች ድብልቅ እንደዱላ ቅብብል ለማካሄድ የታሰበ ነው፡፡ 2.5 ኪሎሜትርን ሁለት ዙር…
Rate this item
(0 votes)
 የውድድር አይነቱ በኮሮና ወረርሽኝ ክፉኛ ተመቷል፡፡ የቡድን ልምምድ የቀረባቸው፤ ውድድር የተቋረጠባቸውና ቋሚ ገቢ የሌላቸው የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው፡፡ ከስፖርቱ እየራቁ ነው፡፡ለምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች የበላይነት የፕሮፌሰር ያኒስ ፒስታሊደስ ማብራርያ በአጭሩበምንግዜም ምርጥ ፈጣን ሰዓቶችና ወቅታዊ ደረጃዎች የኢትዮጵያና የኬንያ የበላይነትየረጅም ርቀት…
Rate this item
(0 votes)
 የዓለም አትሌቲክስ ማሕበር በትራክ ላይ እንደረጅም ርቀት ከ3ሺ ሜትር በላይ የማወዳደር ፍላጎት የለውም፡፡ 3ሺ ሜትር መሰናክልና 5ሺ ሜትር ከዳይመንድ ሊግ ተሰርዘዋል፤ ለቲቪ ስርጭት አይመቹም በሚል የማያሳምን ሰበብ ነው፡፡ የ ዓለም አ ትሌቲክስ ማሕበር ታሪካዊ ቅ ሌት ቢ ሖንም… ከ70 ዓመታት…
Rate this item
(0 votes)
የማገገሚያ እቅዱ በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ በኮሮና ሳቢያ እየደከሙ፤ እየፈረሱ ያሉና አስቸኳይ ድጋፍ ለሚሹ የተዘጋጀ ነው፡፡ በእቅዱ ዝግጅት ላይ የስፖርት ኮሚሽን፤ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤ የስፖርት ማህበራት፤ የእግር ኳስና የአትሌቲክስ ፌደሬሽኖች፤ ብሄራዊ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ተሳትፈዋል፡፡ በማገገሚያ እቅዱና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ስፖርት አድማስ…
Rate this item
(0 votes)
ስፖርት አድማስ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ ባህሩ ጥላሁን ጋር ያደረገው ልዩ ቃለ ምልልስ፡፡ • የተጨዋቾችን ደሞዝ በሙሉ ለመክፈል ቀነ ገደቡ ሰኔ 30 ያበቃል • ክለቦች ችግር ላይ ናቸው፡፡ እስከ 577 ሚሊዮን ብር የመንግስት ድጋፍ ተጠይቋል፡፡ ከ200ሚሊዮን ብር በላይ…