Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Saturday, 24 September 2011 10:43

ኢማና ለ2ኛ ጊዜ ዳይመንድ ሊግን አሸነፈ

Written by
Rate this item
(0 votes)
መሐመድ ለ800 ሜ ሪኮርድ ሰባሪነት ታጨአትሌት ኢማና መርጋ በዳይመንድ ሊግ በ5ሺ ሜትር በተከታታይ ዓመት ለሁለተኛ ጊዜ አሸነፈ፡፡ ከኬንያውያን አትሌቶችና ከታላላቆቹ የረጅም ርቀት አትሌቶች ሞ ፋራህና በርናንድ ላጋት ጉሮሮ ለጉሮሮ በመተናነቅ የሚታወቀው አትሌት ኢማና በዳይመንድ ሊጉ በ5ሺ ሜትር በአንደኛ ደረጃ በማጠናቀቁ…
Rate this item
(1 Vote)
ታላቁ ሩጫ ከኮካ ኮላ በመተባበር ያዘጋጀው የ7 ኪ.ሜ ተከታታይ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ከሳምንት በፊት በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ውድድሮች በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ለሰአት መቆጣጣርያ የሚሆን ቺፕ በተገጠመላቸው የመሮጫ ጫማዎች ውድድሩ ተካሂዷል፡፡ 1ኛው የኮካኮላ ሲሬዬስ የ7 ኪሎሜትር…
Saturday, 17 September 2011 10:38

በአዲሱ የውድድር ዘመን

Written by
Rate this item
(0 votes)
ደሞዝ አድጓል፤ የተጨዋች 3ሺ የአሰልጣኝ 20ሺ ብር-ክለቦች በፊፋ ደንብ መገደድ ይጀምራሉ-የፊርማ ሂሳብ ለአሰልጣኝ እስከ 200ሺ ለተጨዋች እስከ 00ሺ ብር እየታሰበ ነው-ፌደሬሽኑ የዳታ ቤዝ ማሽን ይገጥማልበኢትዮጵያ እግር ኳስ ቀጣይ የውድድር ዘመን በተጨዋቾች ዝውውር ገበያ በደሞዝ ክፍያ፤ በክለቦች አደረጃጀትና በፌደሬሽን አንዳንድ አሰራሮች…
Rate this item
(3 votes)
በሞዛምቢክ ዋና ከተማ ማፑቶ እየተካሄደ የቆየው 10ኛው ኦል አፍሪካ ጌምስ ነገ የሚገባደድ ሲሆን በአትሌቲክስ ውድደሮች የኬንያውያን የበላይነትን ኢትዮጵያውያን በመቀናቀን ከዳጉ የዓለም ሻምፒዮና የላቀ ስኬት አስመዘገቡ፡፡ እስከ ሐሙስ በተደረጉ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶች 4 የወርቅ፤ 5 ብርና 3 የነሐስ ሜዳልያዎች አግኝተዋል፡፡ በተለይ…
Saturday, 17 September 2011 10:34

የየሊጎቹ ሻምፒዮኖች ተተነበ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጎች የውድድር ዘመኑ ከተጀመረ 1 ወር ሲሞላው ሲአይኢኤስÂ ራኒንግ ቦል የተባሉ ሁለት ተቋማት በትብብር ባካሄዱት ጥናት በእንግሊዝ ቼልሲ፤ በስፔን ባርሴሎና፤ በጀርመን ባየር ሙኒክ እንዲሁም በፈረንሳይ ፓሪስ ሴንትዠርመን የሻምፒዮናነት እድል እንዳላቸው ገመቱ፡፡ በተቋማቱ የሚገኙ ተመራማሪዎች ይህን በጥናት ላይ…
Rate this item
(0 votes)
በ2012 ኢኳቶርያል ጊኒና ጋቦን ወደ የሚያዘጋጁት የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ሲደረግ በቆየው ዓመት የፈጀ የማጣርያ ውድድር በምድብ 2 ያለችው ኢትዮጵያ በ5ኛው ዙር ወደቀች፡፡ ከወር በሚደረጉ የመጨረሻ ዙር ግጥሚያዎች ማጣርያው ሲገባደድ በታላላቅ ቡድኖች የሞት ሽረት ትግል ይታይበታል፡፡