ስፖርት አድማስ
95 ሜዳልያዎች (33 የወርቅ፣ 34 የብርና 28 የነሐስ)• በወንዶች 45 ሜዳልያዎች (16 ወርቅ፣ 21 የብርና 11 የነሐስ)• በሴቶች 47 ሜዳልያዎች (17 የወርቅ፣ 13 ብርና፣ 17 የነሐስ)የዓለም አትሌቲክስ ማህበር ከዓለም ሻምፒዮናው በፊት በሚል WCH 23 BUDPEST STASTICAL BOOKLET ርእስ በ200 ገፅ…
Read 152 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 19 August 2023 20:14
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዙሪያ ቡዳፔስትና የዓለም ሻምፒዮና ዝግጅቷ
Written by Administrator
የሃንጋሪዋ መዲና ቡዳፔስት የምታስተናግደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጀመራል። ከ201 አገራት የተውጣጡ ከ2100 በላይ አትሌቶች የሚሳተፋበት ሻምፒዮናው በዝግጅት ጥራትና በስፖርት መሰረት ልማቶቹ የላቀ ደረጃ ተሰጥቶታል። ሻምፒዮናው የሚካሄድበት National Athletics center ብሄራዊ የአትሌቲክስ ማዕከል በ75ሺ ስኩ.ሜ ላይ ያረፈ ዘመናዊ ስታድየም…
Read 263 times
Published in
ስፖርት አድማስ
19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሳምንት በኋላ ቡዳፔስት ላይ እንደሚካሄድ ይታወቃ230ል። በሐንጋሪ የዓለም ሻምፒዮናው አዘጋጅ ኮሚቴ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ከአትሌቶች ባሻገር ለአሰልጣኞችም የሜዳልያ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። “በምንሸልማቸው ሜዳሊያዎች ስፖርትን፣ ጀግንነትንና ብሄራዊ ማንነትን ማስተሳሰር ግድ ይለናል። ስለዚህም በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ…
Read 400 times
Published in
ስፖርት አድማስ
(የኢትዮጵያ ቡድን የ5ሺ ሜ . እና 10ሺ ሜ ዋና አሰልጣኝ) በዓለም አትሌቲክስ በተለይ የትራክ ሩጫ የላቀ ስኬት ያገኙ ናቸው። በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ባስመዘገቡት ውጤት “ሜዳሊያ አዳኙ” በሚል ልዮ ስም ተሞካሽተዋል። በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ከ30 ዓመታት በላይ ባሳለፉት የአሰልጣኝነት ዘመናቸው 6…
Read 288 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የማርሻል አርት ውድድር በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከትናንት በስቲያ የተጀመረ ሲሆን በነገው እለት ፍጻሜውን ያገኛል። ሌጀንድ ማርሻል አርት አካዳሚ ከአዲስ አበባ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ውድድሩ፤ ለሁሉም ክፍት የግል የበላይነት በሚል ስያሜ በተከታታይ ለአራት ቀናት የሚካሄድ…
Read 271 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ቡዳፔስት ለምታስተናግደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 21 ቀናት ቀርተዋል። በዚህ የዓለም ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያ ቡድን ከሚጠበቅባቸው ውድድሮች ዋነኛው ማራቶን ነው። ስፖርት አድማስ የማራቶን ቡድኑን ዝግጅት አስመልክቶ ይህን ልዩ ዘገባ አዘጋጅቷል። “ወርቅን አካቶ አራት ሜዳልያዎችን እናገኛለን ብዬ እገምታለሁ፡፡” አሠልጣኝ ሃጂ አዴሎ…
Read 205 times
Published in
ስፖርት አድማስ