ስፖርት አድማስ
በአዳዲስ ፈጠራዎች የተሞላ አጓጊ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና እናካሂዳለን፤ የመወዳሪያው ሜዳ መቼምቢሆን የማይረሳና አውስትራሊያን በልዩ መንገድ የሚያስተዋወውቅ ይሆናል።" ልዩ ቃለ ምልልስ ከአውስትራሊያ (የWXC BATHURST 23 ዋና ስራ አስፈፃሚ ሪቻርድ ዌልሽ) • 4 ሳምንታት ቀርተዋል፤ አዲስ አድማስ ተጋብዟል • የኬንያው ፖል…
Read 319 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን አዘጋጅነት በየሁለት አመቱ የሚካሄደው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ ቻን ለሰባተኛ ጊዜ በአልጄርያ አዘጋጅነት ትናንት ተጀምሯል፡፡ በመክፈቻው ጨዋታ ላይ በምድብ 1 የሚገኙት አልጄርያና ሊቢያ የተጫወቱ ሲሆን በዚሁም ምድብ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሞዛምቢክ ጋር ዛሬ 10 ላይ ይጫወታል፡፡የኢትዮጵያ…
Read 315 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ127ኛው የቦስተን ማራቶን ላይ በምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች መካከል ከፍተኛ ፉክክር የሚደረግ ሲሆን ኢትዮጵያውያኑ በወቅታዊ ብቃታቸው ውጤታማና ለአሸናፊነት ተጠብቀዋል፡፡ በወንዶች ምድብ 21 አገራትን የሚወክሉ ምርጥ የማራቶን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከመካከላቸውም ከ2 ሰዓት ከሰባት ደቂቃ በታች የሚገቡ 15 አትሌቶች መኖራቸው አስደናቂ ፉክክር የሚፈጥር…
Read 858 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአልጀርያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 7ኛው የቻን ውድድር (የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ) ከሳምንት በኋላ ይጀመራል፡፡ በሻምፒዮናው ለ3ኛ ጊዜ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ዝግጅቱን በሞሮኮ እያካሄደ ነው። ዋልያዎቹ በምድብ 1 ከአዘጋጇ አገር አልጀሪያ፤ ሊቢያና ሞዛምቢክ ጋር የተደለደሉ ሲሆን፤ በምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታው ከሞዛምቢክ ጋር፤…
Read 412 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ44ኛ ጊዜ በአውስትራሊያ ባቱረስት ይካሄዳል44ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በአውስትራሊያዋ ባቱረስት ከተማ ከወር በኋላ ይካሄዳል፡፡ በሻምፒዮናው ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ቡድን ምርጫ ለማከናወን ከሳምንት በፊት አትሌቲክስ ፌደሬሽን 40ኛውን የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በሱሉልታ አካሂዷል። በሁለቱም ፆታዎች በአጭርና ረጅም ርቀት በተዘጋጁ አምስት…
Read 281 times
Published in
ስፖርት አድማስ
"የተወለድኩት እግር ኳስን ለመጫወት ነው፡፡ ልክ ቤትሆቨን ሙዚቃን ለመፃፍ፤ ማይክል አንጀሎ ለመሳል እንደተወለዱ፡፡ በዓለም ላይ ማንኛውም ልጅ እግር ኳስ ሲጫወት ፔሌን መሆን ይፈልጋል፡፡ ኳስ ተጫዋች ብቻ ሳይሆን እንዴት ሰው መሆን እንደሚችሉ የማሳየት ትልቅ ኃላፊነት አለብኝ" ብራዚላዊው የእግር ኳስ ንጉሰ ነገስት…
Read 3190 times
Published in
ስፖርት አድማስ