ስፖርት አድማስ
25 ሺ ገደማ ኢትዮጵያውን በኳታር ይኖራሉ ግሩም ሰይፉ ጋዜጠኛ ነው። አዲስ አድማስ ለተሰኘው ጋዜጣ ስፖርታዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን በመፃፍ ይታወቃል። ግሩም የኳታር የዓለም ዋንጫ ዝግጅትን ለመታደም ወደ ዶሃ ያቀናው ከመክፈቻው ጥቂት ቀናት ቀድሞ ነው።ዶሃ ከአዲስ አበባ 2200 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት…
Read 10942 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 26 November 2022 00:00
የእኛ ሰው በኳታር በኳታር የዓለም ዋንጫ በፊፋ ተቀጥሮ የሚሰራው ኢትዮጵያዊ
Written by ግሩም ሰይፉ ከዶሃ ኳታር
አብዱልባሲጥ ጀማል አብዱልቃድር ይባላል። በኳታር የሚኖር ኢትዮጵያዊ ሲሆን በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ለግዙፍ የብሮድካስት ኩባንያዎች ድጋፍ ሰጭ ባለሙያ ሆኖ እየሰራ ይገኛል። አብዱልባሲጥ በኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዓለምአቀፍ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህም ነው። በኳታር የሚገኘው ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ከአብዱል ባሊጥ ጋር…
Read 7644 times
Published in
ስፖርት አድማስ
22ኛው የዓለም ዋንጫ በአልክሆር ከተማ በሚገኘው አልባይት ስታድዬም አዘጋጇ ኳታር ከኢኳደር በሚያደርጉት የመክፈቻ ጨዋታ ይጀመራል፡፡ ለዓለም ዋንጫው በተዘጋጀው ልዩ የመክፈቻ ስነስርዓት ላይ ከቢቲኤስ የሙዚቃ ቡድን ጃንኮክ፤ የኮሎምቢያዋ ሻኪራ፤ብላክ አይድ ፒስ፤ ሮቢ ውልያምስና ኖራህ ፋቲህ ሙዚቃቸውን ያቀርባሉ፡፡የኳታር መንግስት ከዓለም ዋንጫው ጋር…
Read 13556 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ26ሺ በላይ ኢትዮጲያውያን በኳታር ይገኛሉ • 12 ዓመታት የዘለቁ ትችቶች በከፍተኛ ስራ ድል ተደርገዋል • ከ5 ቢሊዮን በላይ ተመልካች፤ እስከ 4.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል • ክለቦች ከ306 ሚሊዮን ዶላር በላይ ክፍያ አላቸው በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ አንድ…
Read 11590 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኳታር ዋና ከተማ ዶሃና ሌሎች ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ይታወቃል፡፡ በስነጥበብ፤ በንግድ፤ በህክምና፤ በአቪዬሽን፤ በግንባታ መስኮች እየሰሩ የሚገኙ ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያውያኑ አንዱ በስነጥበብ ሙያው አስደናቂ የዲፕሎማሲ ስራ በማከናወንና የኳታር የዓለም ዋንጫ መስተንግዶ በማሟሟቅ የተሰካለት ሰዓሊ ተሰማ አስራት ተምትሜ ይባላል፡፡ ላለፉት 14…
Read 10845 times
Published in
ስፖርት አድማስ
(የኢትዮ ዩናይትድ ኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት የአዲስ አበባ ከተማ ኢትዮ ዩናይትድ ኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ፌደሬሽን ከትናንት በስቲያ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን በጊዮን ሆቴል አካሂዷል። በጉባኤው ላይ በከተማ ሚንቀሳቀሱ 24 ክለቦች ከ14 በላይ የተገኙ ሲሆን ከ11 ክፍለ ከተማዎች ሰባቱ ተሳትፈዋል፡፡ የቴኳንዶ ፌደሬሽኑ የስራ…
Read 973 times
Published in
ስፖርት አድማስ