ስፖርት አድማስ

Saturday, 03 December 2022 12:39

ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ከቢቢሲ ጋር

Written by
Rate this item
(2 votes)
25 ሺ ገደማ ኢትዮጵያውን በኳታር ይኖራሉ ግሩም ሰይፉ ጋዜጠኛ ነው። አዲስ አድማስ ለተሰኘው ጋዜጣ ስፖርታዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን በመፃፍ ይታወቃል። ግሩም የኳታር የዓለም ዋንጫ ዝግጅትን ለመታደም ወደ ዶሃ ያቀናው ከመክፈቻው ጥቂት ቀናት ቀድሞ ነው።ዶሃ ከአዲስ አበባ 2200 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት…
Rate this item
(2 votes)
አብዱልባሲጥ ጀማል አብዱልቃድር ይባላል። በኳታር የሚኖር ኢትዮጵያዊ ሲሆን በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ለግዙፍ የብሮድካስት ኩባንያዎች ድጋፍ ሰጭ ባለሙያ ሆኖ እየሰራ ይገኛል። አብዱልባሲጥ በኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዓለምአቀፍ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህም ነው። በኳታር የሚገኘው ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ ከአብዱል ባሊጥ ጋር…
Rate this item
(2 votes)
22ኛው የዓለም ዋንጫ በአልክሆር ከተማ በሚገኘው አልባይት ስታድዬም አዘጋጇ ኳታር ከኢኳደር በሚያደርጉት የመክፈቻ ጨዋታ ይጀመራል፡፡ ለዓለም ዋንጫው በተዘጋጀው ልዩ የመክፈቻ ስነስርዓት ላይ ከቢቲኤስ የሙዚቃ ቡድን ጃንኮክ፤ የኮሎምቢያዋ ሻኪራ፤ብላክ አይድ ፒስ፤ ሮቢ ውልያምስና ኖራህ ፋቲህ ሙዚቃቸውን ያቀርባሉ፡፡የኳታር መንግስት ከዓለም ዋንጫው ጋር…
Saturday, 12 November 2022 13:13

ኳታር እንገናኝ!

Written by
Rate this item
(5 votes)
• ከ26ሺ በላይ ኢትዮጲያውያን በኳታር ይገኛሉ • 12 ዓመታት የዘለቁ ትችቶች በከፍተኛ ስራ ድል ተደርገዋል • ከ5 ቢሊዮን በላይ ተመልካች፤ እስከ 4.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል • ክለቦች ከ306 ሚሊዮን ዶላር በላይ ክፍያ አላቸው በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ አንድ…
Rate this item
(0 votes)
 በኳታር ዋና ከተማ ዶሃና ሌሎች ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ይታወቃል፡፡ በስነጥበብ፤ በንግድ፤ በህክምና፤ በአቪዬሽን፤ በግንባታ መስኮች እየሰሩ የሚገኙ ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያውያኑ አንዱ በስነጥበብ ሙያው አስደናቂ የዲፕሎማሲ ስራ በማከናወንና የኳታር የዓለም ዋንጫ መስተንግዶ በማሟሟቅ የተሰካለት ሰዓሊ ተሰማ አስራት ተምትሜ ይባላል፡፡ ላለፉት 14…
Rate this item
(0 votes)
(የኢትዮ ዩናይትድ ኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት የአዲስ አበባ ከተማ ኢትዮ ዩናይትድ ኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ፌደሬሽን ከትናንት በስቲያ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን በጊዮን ሆቴል አካሂዷል። በጉባኤው ላይ በከተማ ሚንቀሳቀሱ 24 ክለቦች ከ14 በላይ የተገኙ ሲሆን ከ11 ክፍለ ከተማዎች ሰባቱ ተሳትፈዋል፡፡ የቴኳንዶ ፌደሬሽኑ የስራ…
Page 7 of 90