ስፖርት አድማስ
ዩጋንዳ ላይ ለመጀመርያ ጊዜ በተካሄደው የምስራቅና መካከለኛ አፍሪካ ሀገራት ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድኖች ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ቡድን ዋንጫውን አሸንፏል፡፡ ከአገር ውጭ በተካሄደ የዞን ሻምፒዮና ላይ ሻምፒዮን በመሆን በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ አዲስ ታሪክ ሰርቷል፡፡ የኢትዮጵያ ከ20…
Read 1433 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ለቀነኒሳ የመጨረሻው ይሆናል? • ለኪፕቾጌ የ‹‹አበበ ቢቂላ አዋርድ›› ይሰጠዋል • የሩቲ ትንቅንቅ ከኦሎምፒክ ሜዳልያ አሸናፊዎች ጋር ይሆናል • አብይ ስፖንሰሩ TCS በዓመት እስከ 400 ሚሊዮን ዶላር ይከፍላል • ከተማዋ ከ400 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ታገኛለች • ባለፉት 15 ዓመታት…
Read 9187 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በረጅም ርቀት ሶስቱ የዓለም ሪከርዶች በ5000 ሜትር 14፡06.62፤ በ10ሺ ሜትር ላይ 29:01.03፤ በግማሽ ማራቶን 62፡52በኤንኤን የሩጫ ቡድን የተያዙ አትሌቶች ባለፉት 4 ዓመታት ከ12 በላይ ትልልቅ ማራቶኖችን አሸንፈዋል፣ ከ9 በላይ የዓለም ሪከርዶችን አስመዝግበዋል፤ ከ180 በላይ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሮችን በዓለም ዙሪያ…
Read 11034 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2018 እኤአ ላይ ራሽያ ባስተናገደችው 21ኛው ዓለም ዋንጫ ፊፋ ያስገባው ገቢ ከብሮድካስቲንግ 2.97 ቢሊዮን ዶላር፤ ከማርኬቲንግ 1.6 ቢሊዮን ዶላር፤ ከትኬት ሽያጭ 541 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ከመስተንግዶ 148 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ያወጣው ወጭ ደግሞ ለሽልማት ገንዘብ 430 ሚሊዮን ዶላር፤ ለአዘጋጅ አገር…
Read 12251 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ማጣርያ በአፍሪካ ዞን ‹የ3ኛና 4ኛ ዙር ጨዋታዎች በጣም ወሳኝ ናቸው›› ሁጎ ብሮስ (የባፋናዎቹ አሰልጣኝ)ደቡብ አፍሪካ ኢትዮጵያን አሸንፋ አታውቅምየማለፉ ግምት ከምስራቅና ደቡቡ፤ ለሰሜንና ምዕራቡ ያይላልበ2022 የዓለም ዋንጫ በአፍሪካ ዞን በሚካሄደው የምድብ ማጣርያ 3ኛና የ4ኛ ዙር ጨዋታዎችም በሳምንት ልዩነት…
Read 15629 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2020 እኤአ ላይ በኮሮና ቀውስ በርካታ ትልልቅ የማራቶን ውድድሮች ቢሰረዙም ፕሮፌሽናል አትሌቶችን በማሳተፍ የተካሄደው የለንደን ማራቶን ነበር፡፡ ዘንድሮ በታሪኩ ለ41ኛ ጊዜ ነገ ሲካሄድ ከ40ሺ በላይ ሯጮችን እንደሚያሳትፍና አስደናቂ ፉክክር እንደሚታይበት ተጠብቋል፡፡ በሁለቱም ፆታዎች 11 የኢትዮጵያ አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን በቶኪዮ 2020…
Read 12953 times
Published in
ስፖርት አድማስ