ስፖርት አድማስ
የቀሩት ቀናት ከ100 ያነሱ ናቸው 52 ሚሊዮን ዶላር ወጭ ሆኖበት እስከ 138 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል በብሮድካስት እና በሶሺያል ሚዲያ 6500 ሰዓታት በቀጥታ ይሰራጫል ሄይዋርድ ስታድዬም በ200 ሚሊዮን ዶላር የተገነባ ነው በአሜሪካዋ ዩጂን ከተማ ለሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የቀሩት…
Read 7589 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ24ኛው መስማት የተሳናቸው ኦሎምፒክ ላይ ኢትዮጰያን ለመወከል ያደረግኩት ጥረት ትኩረት አላገኘም ሲል አትሌት ሚሊዮን ደምሴ ለስፖርት አድማስ ቅሬታውን ገለፀ፡፡ ከመጋቢት 10 እስከ 17 ሐዋሳ ላይ በተዘጋጀ አገር አቀፍ ሻምፒዮና ላይ የአዲስ አበባ መስማት የተሳናቸው ፌደሬሽን በበጀት እጥረት አልተሳተፈም ነበር፡፡ በ100…
Read 1301 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኳታር ለምታስተናግደው 22ኛው ዓለም ዋንጫ 226 ቀናት ቀርተዋል፡፡ ወደ ዓለም ዋንጫው ለማለፍ በስድስቱ የፊፋ ዞኖች በተካሄዱ ማጣርያዎች 29 ብሄራዊ ቡድኖች ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በቀሩት የ3 ብሄራዊ ቡድን ኮታዎች 6 አገራት በሰኔ ወር ላይ በሚካሄዱ የጥሎ ማለፍ ማጣርያዎች የሚፋለሙ ሲሆን ስኮትላንድ ፣…
Read 857 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ባለፉት 17 ሻምፒዮናዎች ኢትዮጵያ 44 ሜዳልያዎችን (26 ወርቅ 8 ብርና 10 ነሐስ) በመውሰድ ከዓለም 11ኛ ከአፍሪካ አንደኛ • በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ 3 የሻምፒዮናው 7 የዓለም ሪከርዶች የኢትዮጵያውያን ናቸው 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ትናንት በሰርቢያ ዋና ከተማ…
Read 20055 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ37 በላይ አገራት በስፖርት አብረን አንሰለፍም ብለዋል • ከ30 በላይ ዓለም አቀፍ የስፖርት ማህበራት እግዶችና ማዕቀቦችን ጥለዋል • በዓለም ስፖርት በኢንቨስትመንት፤ በተሳትፎ፤ በውጤትና በመስተንግዶ የነበራትን ድርሻ ለመመለስ ይከብዳል ከ4 ዓመታት በፊት 21ኛውን የዓለም ዋንጫን በተሳካ ሁኔታ በማስተናገድ ከመላው የስፖርት…
Read 736 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም ዙርያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚያሳትፍ ግሎባል ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ኢትዮ ፈርሰት ኢቨንትስ፤ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ትናንት በሸራተን አዲስ ፌስቲቫሉን በሚያዘጋጁበት የመግባቢያ ሰነድ ላይ ተፈራርመዋል፡፡ የስፖርት…
Read 750 times
Published in
ስፖርት አድማስ