ስፖርት አድማስ
ዋልያዎቹ ዋጋቸውን ጨምረው ተመልሰዋል 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ወደ ጥሎ ማለፍ የተሸጋጋረ ሲሆን በምድብ 1 ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ትናንትና ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ሲሳተፍ ለ11ኛ ጊዜ ሲሆን በኬፕቨርዴ 1ለ0 እና በካሜሮን 4 ለ1 ሲሸነፍ…
Read 852 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Read 871 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Read 1734 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ካሜሮን በመግባት የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ላለፉት 7 ቀናት ዝግጅቱን እደረገ ነው። ከሱዳን አቻው ጋር የአቋም መለኪያ የወዳጅነት ጨዋታ አድርጎ 3 ለ 2 ሲያሸንፍ ጎሎቹን አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ሽመልስ በቀለ አስቆጥረዋል። ዋልያዎቹ በምድብ አንድ ከአዘጋጇ…
Read 26137 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ዛሬ ሽኝት ይደረግላቸዋል፤ነገ ወደ ያውንዴ በማቅናት የ12 ቀናት ዝግጅት ያደርጋሉ • ከሞሮኮ፣ ሱዳንና ዚምባቡዌ ጋር የአቋም መፈተሻ ግጥሚያዎች እንዲያደርጉ እቅድ ተይዟል • “የኳስ ቁጥጥራችንን በጎል እንዲታጀብ እንፈልጋለን፡፡ ከምድባችን ማለፍ አለብን፡፡” ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ካሜሮን ለምታስተናግደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ…
Read 12881 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• 500 ደጋፊዎችን በጋራ ለመውሰድ ታቅዷል፤ ለአንድ ተጓዥ የ10 ቀናት ቆይታ 68,223 ብር • 25 ጋዜጠኞች በነፃ የሚጓዙ ይሆናል • “የኢትዮጵያን ገጽታ ለዓለም ህዝብ በተቻለ መልኩ ማሳየት እንችላለን።” ሲሳይ አድርሴ • ከ100 በላይ ኢትዮጵያውያን ለተሳትፎ ከመላው አውሮፓ ተሰባስበዋል • ለተደራጁ…
Read 939 times
Published in
ስፖርት አድማስ