ስፖርት አድማስ
ከ35 በላይ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዜግነት ቀይረው ለ14 የተለያዩ አገራት እየሮጡ ናቸው በ32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ በአትሌቲክስ ውድድሮች ሶስት ሜዳልያዎች (2 የወርቅና 1 የነሐስ) ያስመዘገበችው ሲፋን ሀሰን የዓለም ኮከብ አትሌት ሽልማትን እንደምታገኝ ተጠብቋል፡፡ ቶኪዮ ላይ በ5000 ሜትር ፤ በ10 ሺ ሜትር እንዲሁም…
Read 771 times
Published in
ስፖርት አድማስ
29ኛው ኦሎምፒያድ ቤጂንግ 2008 እኤአ ቻይና በዋና ከተማዋ ቤጂንግ ያስተናገደችው 29ኛው ኦሎምፒያድ 40 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ስለሆነበት በታሪክ ውዱ ኦሎምፒክ ነበር፡፡ በወቅቱ 86 አገራት በሜዳልያ ሰንጠረዥ ከመግባታቸውም በላይ በተለያዩ የውድድር መደቦች 43 የዓለም ሪኮርዶች እንዲሁም 132 የኦሎምፒክ ሪከርዶች መመዝገባቸውም ልዩ…
Read 877 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጥሩነሽ ዲባባ 6 ሜዳልያዎች (3 የወርቅና 3 የነሐስ) ቀነኒሳ በቀለ 5 ሜዳልያዎች (3 የወርቅ 1 የብርና 1 የነሐስ) ATHLETICS STATISTICS BOOK Games of the XXXII Olympiad Tokyo 2020 በሚል ርዕስ በ470 ገፆች የተሰናዳ ታሪካዊ ሰነድ ነው፡፡ በዚህ ታሪካዊ መዝገብ ላይ…
Read 663 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Monday, 02 August 2021 20:16
በXXXII ኦሎምፒያድ የኢትዮጵያውያን የኦሎምፒክ ገድል የመጀመርያው ምእራፍ ከ1956 እስከ 1980 እኤአ
Written by ግሩም ሠይፉ
ፈረንሳዊው ፒዬር ደኩበርቲን ባመነጩት ሃሳብ የመጀመርያው ኦሎምፒያድ በ1896 እኤአ ላይ በግሪኳ ከተማ አቴንስ ተጀመረ። በዚያን ወቅት ጣሊያን በቅኝ አገዛዝ ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ጦርነት አውጃ በአድዋ ግንባር ላይ መራሩን ሽንፈት ቀመሰች፡፡ የአድዋ ድልም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያስተዋወቀና ለመላው የጥቁር ህዝብ ተምሳሌት…
Read 973 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የማራቶን ርቀት፣ ለብርቱ ሰው፣ ቀን ጉዞ ነው። ለባለሪከርድ አትሌት፣ የሁለት ሰዓት ሩጫ ነው። ለመኪና፣ የግማሽ ሰዓት መንገድ ነው።ለቦይንግ 787 አውሮፕላን፣ የ3 ደቂቃ በረራ ነው። በሮኬት አፍንጫ ላይ ተገጥሞ ወደ አለማቀፍ የጠፈር ማዕከል ለመጠቀው መንኮራኩርስ፣ የ6 ሴኮንድ እፍታ ነው። በደቂቃ ውስጥ፣…
Read 821 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 17 July 2021 14:44
‹‹ድጋፋችንን የቀጠልነው ባለን የቆየ ትስስር የኢትዮጵያን ስፖርት ለማሳደግ ነው›› ሄኒከን ኢትዮጵያ
Written by ግሩም ሠይፉ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንና ሀይኒከን ኢትዮጵያ ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት አብረው ለመስራት ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በዋልያ ቢራ ምርት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓመት 15.5 ሚሊዮን ብር በአራት ዓመት ውስጥ ደግሞ 62 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ…
Read 661 times
Published in
ስፖርት አድማስ