ስፖርት አድማስ
በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት ለማስመዝገብ ጫፍ ደርሷል፡፡ በሜዳልያዎች፤ በሪከርዶችና በተለያዩ የውጤት ደረጃዎች ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ አግኝቷል፡፡ በአትሌቶቹ ፕሮፌሽናሊዝም ለዓለም ስፖርት ተምሳሌት በሚያደርጉ ሁኔታዎች ገንኖ ወጥቷል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ ነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሳምንት…
Read 11168 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ100 በላይ የኦሬጎን22 ተሳታፊዎች በቪዛ ችግር ተስተጓጉለዋል የዓለም አትሌቲክስ ምክርቤት ከዓለም ሻምፒዮናው ጋር አያይዞ በኦሬጎን ባካሄደው ጉባኤ በ2025 እኤአ ላይ 20ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን እንድታዘጋጅ የጃፓኗን ቶኪዮ ከተማ እንደመረጠ ታውቋል፡፡ ሌላዋ የደቡብ ኤስያ አገር ሲንጋፑር ሻምፒዮናውን የማስተናገድ እ ድል ማ…
Read 807 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 16 July 2022 20:17
ወርቁ በጀግኒቷ ለተሰንበት ግደይ ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል። እንኳን ደስ አለን!
Written by Administrator
Read 10896 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 16 July 2022 18:05
ኢትዮጵያ በኦሬጎን ላይ 5 የወርቅ፤ 2 የብርና 2 የነሐስ ሜዳልያዎች ትወስዳለች- Athletics Weekly
Written by ግሩም ሠይፉ
ከኬንያ ቀጥሎ በአፍሪካ ሁለተኛውን ትልቅ ውጤት ያስመዘገበች ናት 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካዋ ኦሬጎን ከተማ ትናንት ተጀምሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ በመካከለኛና ረጅም ርቀት የሩጫ ውድድሮች የላቀ ውጤት ከሚያስመዘግቡ አገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ይታወቃል፡፡ ኦሬጎን ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን ከ800…
Read 1253 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ20ኛው ኬንያ፤ ጃፓንና ሲንጋፖር ይፎካከራሉ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካዋ ኦሬጎን ከተማ ላይ ከሳምንት በኋላ እንደሚጀመር ይታወቃል፡፡ የዓለም አትሌቲክስ ማህበር የሚያዘጋጀውን ሻምፒዮና በሃላፊነት ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚካሄደው ዘመቻና የምርጫ ሂደት ላይ የኢትዮጵያ ተሳትፎ የሚያበረታታ አይደለም። በዓለም አትሌቲክስ በተለይም በሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያ…
Read 9913 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ግብፅ በኢትዮጵያ መሸነፏ እግር ኳሷ በመጥፎ ደረጃ ላይ መገኘቱን ያመለክታል፡፡ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ የነበራትን ክብርና ዝና ያኮስሳል- የግብፅ ፓርላማ ተወካይ ኢትዮጵያና ግብፅ በ2023 እኤአ ላይ ኮትዲቯር የምታዘጋጀውን 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ በሚካሄደው ማጣርያ በአንድ ምድብ ውስጥ መግባታቸው ከጅምሩ አነጋጋሪ…
Read 32893 times
Published in
ስፖርት አድማስ