ስፖርት አድማስ
በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Read 647 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Read 1492 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ካሜሮን በመግባት የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ላለፉት 7 ቀናት ዝግጅቱን እደረገ ነው። ከሱዳን አቻው ጋር የአቋም መለኪያ የወዳጅነት ጨዋታ አድርጎ 3 ለ 2 ሲያሸንፍ ጎሎቹን አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ሽመልስ በቀለ አስቆጥረዋል። ዋልያዎቹ በምድብ አንድ ከአዘጋጇ…
Read 25786 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ዛሬ ሽኝት ይደረግላቸዋል፤ነገ ወደ ያውንዴ በማቅናት የ12 ቀናት ዝግጅት ያደርጋሉ • ከሞሮኮ፣ ሱዳንና ዚምባቡዌ ጋር የአቋም መፈተሻ ግጥሚያዎች እንዲያደርጉ እቅድ ተይዟል • “የኳስ ቁጥጥራችንን በጎል እንዲታጀብ እንፈልጋለን፡፡ ከምድባችን ማለፍ አለብን፡፡” ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ካሜሮን ለምታስተናግደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ…
Read 12627 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• 500 ደጋፊዎችን በጋራ ለመውሰድ ታቅዷል፤ ለአንድ ተጓዥ የ10 ቀናት ቆይታ 68,223 ብር • 25 ጋዜጠኞች በነፃ የሚጓዙ ይሆናል • “የኢትዮጵያን ገጽታ ለዓለም ህዝብ በተቻለ መልኩ ማሳየት እንችላለን።” ሲሳይ አድርሴ • ከ100 በላይ ኢትዮጵያውያን ለተሳትፎ ከመላው አውሮፓ ተሰባስበዋል • ለተደራጁ…
Read 698 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኳታር በ2022 እኤአ ላይ ለምታስተናግደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ለማለፍ በአፍሪካ ዞን የሚካሄዱት የምድብ ማጣርያዎች የፊታችን ማክሰኞ ይጠናቀቃሉ፡፡ ኢትዮጵያ በምትገኝበት ምድብ 7 መሪነቱን ይዞ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ የሚገባውን ቡድን ለመወሰን ጋና እና ደቡብ አፍሪካ ወሳኝ ፍልሚያ ያደርጋሉ፡፡ በምድብ 7 ባለፈው ሐሙስ…
Read 19618 times
Published in
ስፖርት አድማስ