ስፖርት አድማስ
የማራቶን ርቀት፣ ለብርቱ ሰው፣ ቀን ጉዞ ነው። ለባለሪከርድ አትሌት፣ የሁለት ሰዓት ሩጫ ነው። ለመኪና፣ የግማሽ ሰዓት መንገድ ነው።ለቦይንግ 787 አውሮፕላን፣ የ3 ደቂቃ በረራ ነው። በሮኬት አፍንጫ ላይ ተገጥሞ ወደ አለማቀፍ የጠፈር ማዕከል ለመጠቀው መንኮራኩርስ፣ የ6 ሴኮንድ እፍታ ነው። በደቂቃ ውስጥ፣…
Read 872 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 17 July 2021 14:44
‹‹ድጋፋችንን የቀጠልነው ባለን የቆየ ትስስር የኢትዮጵያን ስፖርት ለማሳደግ ነው›› ሄኒከን ኢትዮጵያ
Written by ግሩም ሠይፉ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንና ሀይኒከን ኢትዮጵያ ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት አብረው ለመስራት ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በዋልያ ቢራ ምርት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓመት 15.5 ሚሊዮን ብር በአራት ዓመት ውስጥ ደግሞ 62 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ…
Read 694 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ7ሺ በላይ የህክምና ባለሙያዎች ይሰማራሉ • ከትኬት ሽያጭ የሚገኘው 810 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ታጥቷል • ከ9500 ሰዓታት በላይ ስርጭት እስከ 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል • እስከ 30 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ሆኗል ጃፓን የምታስተናግደው 32ኛው ኦሎምፒያድ አንድ ሰሞን ቀርቶታል፡፡…
Read 698 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ47ኛው ኮፓ አሜሪካ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ሁለቱ የደቡብ አሜሪካ ኃያላን ቡድኖች ብራዚልና አርጀንቲና ይገናኛሉ፡፡ የፍጻሜውን ጨዋታ በብራዚል ዋና ከተማ ሪዮ ዲጄኔሮ የሚገኘው ማራካኛ በዝግ ስታድዬም ያስተናግደዋል፡፡ ማራካኛ በተከታታይ ሁለት የኮፓ አሜሪካን የዋንጫ ጨዋታዎችን ማስተናገዱ ሲሆን በ2019 እኤአ ላይ በ46ኛው ኮፓ…
Read 654 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ32ኛው ኦሎሚፒያድ በፊት ኢትዮጵያ ከተሳተፈችባቸው 13 ኦሎምፒያዶች ከአንድ በላይ ሜዳሊያ በመሰብሰብ ከፍተኛውን ውጤትን ያስመዘገበችው ጥሩነሽ ዲባባ ስትሆን 6 ሜዳሊያዎችን (3 የወርቅ 3 የነሀስ) በመሰብሰብ ነው፡፡ ቀነኒሳ በቀለ በ4 ሜዳሊያዎች (3 የወርቅና 1 የብር) 2ኛ ደረጃ ሲይዝ፤ምሩፅ ይፍጠር በ3 ሜዳሊያዎች (2…
Read 1404 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ16ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ጣሊያንና እንግሊዝ ተገናኝተዋል፡፡ የዋንጫ ጨዋታው የሚካሄድበት የዌምብሌይ ስታድዬም 60ሺ ተመልካቾችን እንዲይዝ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በሙሉ አቅሙ 90ሺ ተመልካቾችን ያስተናግዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በአውሮፓ ዋንጫ ላይ ተመልካቾች በውስን ብዛት እንዲገቡ ተፈቅዶ ከዋንጫ ጨዋታው በፊት በተደረጉ 50 ጨዋታዎች…
Read 779 times
Published in
ስፖርት አድማስ