ስፖርት አድማስ
• ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ወጥቷል • ከ80ሺ ቶን የሞባይል ቀፎዎችና የኤሌክትሮኒክስ መሳርያዎች 5ሺ ሜዳልያ ተሰርቷል፡፡ • በ400 ቶን የፕላስቲክ ጠርሙሶች የሽልማት መድረኮች ተሰርተዋል • ሾፌር አልባ መኪኖች እና ሮቦቶች በሺዎች ይሰማራሉ ጃፓን የምታስተናግደው 32ኛው ኦሎምፒያድ በዓመት መራዘሙ…
Read 3030 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክና ፓራሊምፒክስ ላይ ለሚሳተፈው የስደተኞች ኦሎምፒክ ቡድን የትውውቅ ስራዎች ቀጥለዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ተቋም ከፍተኛ ኮሚሽነር በለቀቁት የማስታወቂያ ቪድዮ ስፖርት የዓለም ሰላምን እንደሚያመጣና ለስደተኞችም የሚሆን ነው ብለዋል፡፡ ስደተኞች የኦሎምፒክ ባንዲራን በማንገብ ተሳትፎ ማድረጋቸው ለዓለም ህዝብ መቻቻል፣ አብሮነት እና…
Read 10605 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በ14 ኦሎምፒያዶች በድምሩ 103 ሜዳልያዎች በመቀዳጀት (31 የወርቅ፤ 38 የብርና 34 የነሐስ) በአፍሪካ ትልቁን ውጤት ያስመዘገበች ናት • ከ100 በላይ ኦሎምፒያኖችን በ6 የተለያዩ ኦሎምፒክ ስፖርቶች ለማሰለፍ እየሰራች ነው፤ 87 ኦሎምፒያኖች አስፈላጊውን ሚናማ አሟልተዋል፡፡ • 50 ሚሊዮን ኬንያውያን "YouaretheReason" በሚል…
Read 750 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በኢትዮጵያ ከ38 ዓመታት በላይ ተመላልሰው ኖረዋል ፡፡ • በ3 ተከታታይ ኦሎምፒያዶች የማራቶን ድሎችን በማስመዝገብ 3 የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያዎች ለኢትዮጵያ አስገኝተዋል፡፡ • ስፖርት በስርዓተ ትምህርቱ እንዲካተት ያደረጉና የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሆነው ያገለገሉ የመጀመርያው የስፖርት መምህር ናቸው፡፡ • በዓለም አቀፍ ውድድሮች…
Read 889 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር 5.6 ሚሊዮን ብር ሸልሟል • በ16 ወራት ውስጥ 30 ተጨዋቾች በዋልያዎቹ አሰላለፍ ላይ ተፈራርቀዋል • ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ መስራችነቷ ሁሌ በውድድሩ መገኘት አለባት ጌታሁን ከበደ ለሶከር ኢትዮጵያ • ባለፉት 10 የአፍሪካ ዋንጫዎች ኢትዮጵያ ባስመዘገበችው ውጤት…
Read 779 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹ስፖርት ጤናማ ንቁ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት እንደሚያግዝ ፤የሰው ልጅ በሚኖርበት፤ በሚሰራበት እና በሚማርበት አካባቢ እንደፍላጎቱ እና ዝንባሌው በተለያዩስፖርታዊ ጨዋታዎች ተሳትፎ ማድረግ ይኖርበታል ኬሮይድ የልማትና ስፖርትና ማህበር በ15 ኪሜ አዲስ የጎዳና ላይ ሩጫ የመሰረተ ሲሆን ግንቦት 8 ላይ በወልቂጤ ከተማ…
Read 924 times
Published in
ስፖርት አድማስ