ስፖርት አድማስ
• የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር 5.6 ሚሊዮን ብር ሸልሟል • በ16 ወራት ውስጥ 30 ተጨዋቾች በዋልያዎቹ አሰላለፍ ላይ ተፈራርቀዋል • ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ መስራችነቷ ሁሌ በውድድሩ መገኘት አለባት ጌታሁን ከበደ ለሶከር ኢትዮጵያ • ባለፉት 10 የአፍሪካ ዋንጫዎች ኢትዮጵያ ባስመዘገበችው ውጤት…
Read 818 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹ስፖርት ጤናማ ንቁ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት እንደሚያግዝ ፤የሰው ልጅ በሚኖርበት፤ በሚሰራበት እና በሚማርበት አካባቢ እንደፍላጎቱ እና ዝንባሌው በተለያዩስፖርታዊ ጨዋታዎች ተሳትፎ ማድረግ ይኖርበታል ኬሮይድ የልማትና ስፖርትና ማህበር በ15 ኪሜ አዲስ የጎዳና ላይ ሩጫ የመሰረተ ሲሆን ግንቦት 8 ላይ በወልቂጤ ከተማ…
Read 958 times
Published in
ስፖርት አድማስ
1.8 ቢሊዮን ገቢ ያስቀራል፤ የጃፓን ኢኮኖሚን እሰከ 22 ቢሊዮን ዶላር ያሳጣል የቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሚፈጥረው ስጋት ዓለም አቀፍ ተመልካቾች እንዳማይኖረው ተወስኗል፡፡ በታላቁ የስፖርት መድረክ ላይ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ሲባል በጃፓን የኦሊምፒኩ አዘጋጅ ኮሚቴ የተለያዩ አዳዲስ ደንቦችን ደሲወጡ ሰንብተዋል፡፡ በመጨረሻም…
Read 763 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከስድስት ወራት በኋላ ካሜሮን የምታስተናግደውን 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ አንድ ጨዋታ ቀርቶታል፡፡ ዋልያዎቹ ከትናንት በስቲያ በ5ኛ ዙር የምድብ ማጣርያ ጨዋታቸው ማዳጋስካርን 4ለ0 ካሸነፉ በኋላ የማለፍ እድላቸውን አስፍተዋል፡፡ በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም ላይ ለኢትዮጵያ አራቱን ግቦች ያስቆጠሩት በመጀመሪያው…
Read 757 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በጃፓን ለሚካሄደው 32ኛው ኦሎምፒያድ 125 ሲቀሩ አብዛኛዎቹ አገራት ወደ የመጨረሻው የዝግጅት ምዕራፍ እየገቡ ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አትሌቲክስ ፌዴሬሽንና ብሄራዊ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል፡፡የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት፤ ሌሎች የስራ አስፈጻሚ አባላት፣ አሰልጣኞች አትሌቶች እንዲሁም የቴክኒክ ባለሙያዎች ከትናንት በስቲያ ሶስት…
Read 749 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጃፓን በምታካሂደው 32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ከሳቡ የኦሎምፒክ ውድድሮች ዋንኛው ማራቶን ቢሆንም የኢትዮጵያ የማራቶን ቡድን ምርጫ እንደዘገየ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በ32ኛው ኦሎምፒያድ የምታደርገውን ተሳትፎ አስመልክቶ ‹‹ከቶኪዮ እስከ ቶኪዮ›› በሚል ስያሜ ብሄራዊ አሎምፒክ ኮሚቴው ዘመቻ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን በማራቶን ቡድኑ አጠቃላይ…
Read 843 times
Published in
ስፖርት አድማስ