ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የማርሻል አርት ውድድር በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከትናንት በስቲያ የተጀመረ ሲሆን በነገው እለት ፍጻሜውን ያገኛል። ሌጀንድ ማርሻል አርት አካዳሚ ከአዲስ አበባ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ውድድሩ፤ ለሁሉም ክፍት የግል የበላይነት በሚል ስያሜ በተከታታይ ለአራት ቀናት የሚካሄድ…
Read 405 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ቡዳፔስት ለምታስተናግደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 21 ቀናት ቀርተዋል። በዚህ የዓለም ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያ ቡድን ከሚጠበቅባቸው ውድድሮች ዋነኛው ማራቶን ነው። ስፖርት አድማስ የማራቶን ቡድኑን ዝግጅት አስመልክቶ ይህን ልዩ ዘገባ አዘጋጅቷል። “ወርቅን አካቶ አራት ሜዳልያዎችን እናገኛለን ብዬ እገምታለሁ፡፡” አሠልጣኝ ሃጂ አዴሎ…
Read 358 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለሶስት የትግራይ ክለቦች መቀለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲና ስዑል ሽረ መልሶ ማቋቋሚያ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በዘመቻ ሊሰባሰብ ነው። “ክለቦቻንን እንታደግ” በሚል መሪ ቃል ከ60 ቀናት በኋላ የሚካሄደው ዘመቻው ክለቦቹን ከመፍረስ ለማዳን መሆኑ ታውቋል።ባለፉት ሶስት ዓመታት በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው…
Read 360 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ባለፉት 18 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናዎች 33 የወርቅ ሜዳልያዎች አስመዝግባለች፡፡ እነዚህን የዓለም ሻምፒዮና 33 የወርቅ ሜዳልያዎች 19 የተለያዩ አትሌቶች የተጎናፀፏቸው ሲሆን 17 በሴቶች እንዲሁም 16 በወንዶች የተገኙ ናቸው፡፡ 17 የወርቅ ሜዳልያዎች በ10ሺ ሜትር (9 በወንዶች እና 3 በሴቶች)፤ 9 የወርቅ…
Read 739 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ለኢትዮጵያ ቡድን የተመረጡ ዕጩ አትሌቶች ታውቀዋል• የመስተንግዶው እድል ወደ አውሮፓ ያጋድላል፣ በአፍሪካ አንዴም አልተዘጋጀም• ለሐንጋሪ 200 ሺ በላይ የስታድዮም መግቢያ ትኬቶች ተሸጠዋል• በ2002 አሬጎን ላይ ከ241.5 ሚ.ዶላር በላይ ተንቀሳቅሷል• በ2017 ለንደን ላይ ከ700 ሺ በላይ ትኬቶቹ ተሸጠዋል• በ2025 ቶኪዮ፣…
Read 694 times
Published in
ስፖርት አድማስ
እውቅና ማግኘት ጀምሯል 3ኛው ኬሮድ የጎዳና ላይ ሩጫ ሐምሌ 8 እና 9 በወልቂጤ ከተማ በ15 ኪሎሜትር ውድድር እንደሚካሄድ ታወቀ። የጎዳና ሩጫው ከመላው ኢትዮጵያ ከ1000 በላይ አትሌቶች እንደሚሳተፉበትና “ለሠላማችን እንሮጣለን” በሚል መርህ እንደሚካሄድ አዘጋጆች ገልፀዋል። የኬሮድ የልማትና የስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት ተሰማ…
Read 678 times
Published in
ስፖርት አድማስ