Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
የእንግሊዝ እግር ኳስ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ሁለት አስገራሚ የውዝግብ ድራማዎች አስተናገደ፡፡ የብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ፋብዮ ካፔሎ ከ4 ዓመታት በኋላ ከሃላፊነታቸው ራሳቸውን በማንሳት መልቀቂያ ሲያስገቡ፤ምትካቸው ለመሆን በዋና እጩነት የቀረቡት የቶትንሃም ሆትስፐርሱ አሰልጣኝ ሃሪ ሬድናፕ ከ8 ሰዓታት በፊት በለንደን ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት…
Rate this item
(0 votes)
28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነገ ሲገባደድ ለፍፃሜ ጨዋታ ለሻምፒዮናነት ቅድሚያ ግምት የተሰጣት አይቬሪኮስትና ምንም ያልተጠበቀችውን ዛምቢያ አገናኘ፡፡ ዛሬ ለደረጃ ጋና እና ማሊ ይጫወታሉ፡፡ ዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫው 5 ያህል የአህጉሪቱን ሃያል ብሄራዊ ቡድኖች ባለማሳተፉ ቀዝቃዛ ይሆናል ተብሎ ነበረ ይሁንና የ2 አዘጋጅ አገራትን…
Rate this item
(0 votes)
በፕሪሚዬር ሊግ ታሪክ እኩል 19 ግዜ ሻምፒዮን በመሆን ከፍተኛውን የውጤት ክብረወሰን ያያዙት ማን ዩናይትድ እና ሊቨርፑል ዛሬ በኦልድትራፎርድ ሲገናኙ የኤቭራና ሱዋሬዝ ፀብ እንዳያገረሽ ተሰጋ፡፡ አሰልጣኝ ኬን ዳግሊሽ ከቅጣቱ በኋላ ለሱዋሬዝ ድጋፋቸውን ሲገልፁ ፈርጊ በበኩላቸው ፀቡ በዛሬው የኦልድትራፎርድ ጨዋታ ዳግም ያጋጥማል…
Rate this item
(0 votes)
በሱልልታ የተገነባው ያያ የስፖርት መንደር መንደር ባለፈው ሳምንት በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን በለንደን ኦሎምፒክ ተሳታፊ ለሚሆነው የኢትዮጵያ ቡድን አትሌቶች ነፃ አገልገሎት ለመስጠት ቃል ገባ፡፡ የስፖርት መንደሩ ስራ መጀመሩን በይፋ ባሳወቀበት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኘው ሃይሌ ገብረስላሴ የስፖርት መንደሩን መገንባት ፈርቀዳጅ…
Saturday, 04 February 2012 11:38

የአፍሪካ ዋንጫው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሩብ ፍፃሜ ዛሬ ይጀመራል የሽልማቱ ማነስ አነጋጋሪ ሆኗል ለአውሮፓ ደላሎች የመመልመልያ መድረክ ነው ሱዳን ሴካፋን እንድታነቃቃ አድርጓል የ28ኛው አፍሪካ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ዛሬ ሲጀመር ዛምቢያ ፤ኮትዲቯር፤ ጋቦንና ጋና በምድብ ማጣርያው ባሳዩት ጠንካራ አቋም ለዋንጫው ከፍተኛ ግምት ሲወስዱ ቀሪዎቹ አራት ቡድኖች …
Rate this item
(0 votes)
ከ2 የውድድር ዘመናት በፊት በአለማችን ከፍተኛው የአሰልጣኝ ደሞዝ 12 ሚሊዮን ዶላር በማግኘት ሪያል ማድሪድን ማሰልጠን የጀመሩት ጆሴ ሞውሪንሆ በቀጣይ የውድድር ዘመን ከክለቡ ጋር መቀጠላቸው አጠያያቂ ሆነ፡፡ ሪያል ማድሪድ ሞውሪንሆን ለመተካት የአርሰናሉን አርሴን ቬንገርና የጀርመን ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጆአኪም ሎውን ዋናዎቹ…