ስፖርት አድማስ
ለንደን ከምታስተናግደው 30ኛው ኦሎምፒያድ መጀመር 6 ወራት ቀደም ብሎ ለታላላቆቹ የኢትዮጵያ አትሌቶች ሃይሌ ገብረስላሴ፤ ቀነኒሳ በቀለና እና ጥሩነሽ ዲባባ የዓለም መገናኛ ብዙሃናት ኦሎምፒኩ ከሚናፍቃቸው ኦሎምፒያኖች ተርታ በመጥቀስ እየዘገቡ ቢሆንም ለኢትዮጵያ የሜዳልያ ዕድል የተሰጠው ግምት ማነሱ እንደሆኑ ታወቀ፡፡ ከ2 ወር በፊት…
Read 2603 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፊፋ በሚያዘጋጀው የ2011 የዓለም እግር ኳስ ኮከቦች ምርጫ ላይ ባለፈው ዓመት ምንም ተሳትፎ ያልነበራት ኢትዮጵያ ዘንድሮ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓ ታወቀ፡፡ የዓለም እግር ኳስ ኮከቦችን ለመምረጥ ከዓለም ዙሪያ ከተሰበሰበው ድምጽ የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋናአሰልጣኞችና አምበሎች እንዲሁም ሁለት የግል…
Read 2943 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን ይፈጠራልከ2 ሳምንት በኋላ በጋቦንና ኢኪቶሪያል ጊኒ የሚዘጋጀው 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን እንደሚያሳይ ተገመተ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ የአህጉሪቱ ታላላቅ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድኖች አለመገኘታቸው አንድ ልዩ ገፅታ ሲሆን ለፍፃሜው ማለፍ ከቻሉት 16 አገራት 5 ብቻ…
Read 2473 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በለንደን በሚደረገው 30ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ኢትዮጵያ በሚኖራት ተሳትፎ የሚመዘገበውን ውጤት ከአራት አመት በፊት ቤጂንግ ከተገኘው በ40 በመቶ የማሳደግ ዓላማ እንዳለው ገለፀ፡፡ አጠቃላይ ዝግጅቱን ከ1 ዓመሩን ያስታወቀው ኮሚቴው በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን 60 አሰልጣኞችና ሌሎች ባለሙያዎች እንዲሁም በለንደን ኦሎምፒክ…
Read 3407 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፍ የስፖርት እንቅስቃሴ በሚቀጥሉት 4 ዓመታት በእድገት መቀጠሉ የማይቀር ቢሆንም የታላላቅ መድረኮች አዘጋጆች በውድድርና መዝናኛ መካከል ያለውን ድንበር መለየት እንደሚቸግራቸው በፕራይስዎተርሃውስ ኩፐርስ የተሰራ ሪፖርት አመለከተ፡፡ በሚቀጥሉት 4 ዓመታት ከዓለም ስፖርት እንቅስቃሴ የሚገኘው አጠቃላይ ገቢ 145.3 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ የገመተው…
Read 2620 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወራት በፊት በተካሄደው 61ኛው የፊፋ ኮንግረስ ላይ የፊፋን ቋሚ ኮሚቴ እንደገና ለማቋቋም በተላለፈው ውሳኔ በተያያዘ እያንዳንዱ አባል ሀገርተወካይ እንዲኖረው ኮንግረሱ ያሳለፈውን ውሳኔ ወደ ተግባር ሲሸጋገር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ሳህሉ ገ/ወልድ የፊፋ ስትራቴጂክ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ…
Read 2683 times
Published in
ስፖርት አድማስ