ስፖርት አድማስ
የ2011 ታስከር ሲኒዬርስ ቻሌንጅ ካፕ ትናንት በታንዛኒያ ዋና ከተማ ዳሬሰላም የተጀመረ ሲሆን ዋልያዎቹ የሚባለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የዋንጫ ድል ያስመዘግባሉ በሚል ግምት ካገኙት ብሄራዊ ቡድኖች ተርታ ተሰለፈ፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ በሻምፒዮናው በጥሩ ብቃት ለመሳተፍ ወደ ታንዛኒያ ትናንት ተጉዟል፡፡በሌላ በኩል የሴካፋ ምክር…
Read 3284 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በፊፋ የዓለም ኮከብ ተጨዋች ምርጫ ከቀረቡ 23 እጩዎች የአሸናፊነቱ ግምት ለሊዮኔል ሜሲ የተሰጠ ቢመስልም የቅርብ ተፎካካሪዎቹ የሪያል ማድሪዱ ክርስትያኖ ሮናልዶና ሌላው የባርሴሎና ተጨዋች ዣቪ ኸርናንዴዝ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ከ3 ዓመት በፊት ዋይኔ ሩኒ በሜሲና ሮናልዶ የተወሰነውን የኮከብነት ትንቅንቅ ለማጥበብ መሞከሩ…
Read 7904 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2011 የሴካፋ ሻምፒዮና ከሳምንት በºላ በዳሬሰላም ሲጀመር የምድብ ድልድሉ ከሳምንት በፊት ወጥቷል፡፡ የሴካፋ ምክር ቤት በታንዛኒያ በሚያካሂደው በዚህ ሻምፒዮና ላይ 12 ቡድኖች እንደሚሳተፉ ተገልፆ የነበረ ቢሆንም ከትናንት በስቲያ የወጡ ዘገባዎች ኤርትራ ከተሳትፎ እንድትሰረዝ መወሰኑን እየገለፁ ናቸው፡፡ በምድብ አንድ ታንዛኒያ፤ ኢትዮጵያ፤…
Read 3003 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰሞኑን የፊፋው ፕሬዝዳንት ሴፕ ብላተር ‹በእግር ኳስ ዘረኝነት አለ ብዬ አላስብም፡፡ ቢኖር እንኳን በጨዋታ ላይ በተጨዋቾች መካከል የሚያጋጥም መሰዳደብ ጨዋታው ካለቀ በዃላ በመጨባበጥ ሊያበቃና ሊረሳ ይችላል፡፡› ብለው መናገራቸው አወዛጋቢ ሆነ፡፡ የብላተር አስተያየት ያበሳጫቸው የእንግሊዝ ሚዲያዎች የፊፋ ፕሬዝዳንት ከሆኑበት ስልጣናቸው እንዲነሱ…
Read 2702 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሃያላን ክለቦች በእዳ እና በኪሳራ መንቀሳቀሳቸው እንዲቆም ካልተደረገ በአውሮፓ እግር ኳስ በሚካሄዱ ታላላቅ ውድድሮች የሚቀረው የአርሰናል ክለብ ብቻ ይሆናል ተባለ ፡፡የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ከ2014 የውድድር ዘመን ወዲህ በአህጉሪቱ የእግር ኳስ ክለቦች እንቅስቃሴ የፋይናንስ ጨዋናት እንዲሰፍን የሚያስገድድ ደንቡን ተግባራዊ ሲያደርግ…
Read 7146 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኒውክሊየር ጦር መሣሪያ ክምችት የዓለማችን ስጋት ነው፡፡ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት ከ2500 በላይ የኒውክሊየር ጦር መሣሪያ ያላት ሲሆን፣ ሩሲያ ደግሞ 2200 የኒውክሊየር ጦር መሳሪያ አከማችታለች፡ ከአሜሪካና ከሩሲያ በተጨማሪ በፀጥታው ምክር ቤት ድምጽን በድምጽ መሻር የሚችሉት (Veto power) አገሮች የሆኑት እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ…
Read 6816 times
Published in
ስፖርት አድማስ