ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
ለ67ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ በሚካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ሪያል ማድሪድ ከሊቨርፑል ተገናኝተዋል፡፡ ሁለቱ ክለቦች በጋራ ለ19 ጊዜያት የአውሮፓ ሻምፒዮን በመሆን ከፍተኛውን ስኬት አስመዝግበዋል፡፡ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ለ13 ጊዜያት እንዲሁም የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ለ6 ጊዜያት ዋንጫውን ተቀዳጅተዋል፡፡ በ2021 /2022 የአውሮፓ…
Rate this item
(0 votes)
የ12 ዓመት ታዳጊና የሞተር ስፖርት ተወዳዳሪ ነውበእናቱ ኢትዮጵያዊና በአባቱ ዩጋንዳዊ ሲሆን የለንደን ከተማ ነዋሪ ነውጆሹዋ በእሱ እድሜ ከሚወዳደሩ በጣት የሚቆጠሩ ጥቁር ታዳጊዎች ታዋቂውና በሽልማት የሚንበሸበሸው ነውበለንደን በበርካታ ታዋቂ መጽሄቶችና ጋዜጦች እንዲሁም የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ብዙ ተጽፎለታል -ተነግሮለታልውድድር የጀመረው እ.ኤ.አ በ2020 ነው፤…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰሞን በተካሄደው የሃምቡርግ ማራቶን ላይ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ አስመዝግባለች፡፡ ያለምዘርፍ ለመጀመርያ ጊዜ በተወዳደረችበት ማራቶን ያስመዘገበችው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ 2:17:23 ነው፡፡ በዓለምአቀፉ የአትሌቲክስ ቡድን ኤንኤን ራኒንግ አባል የሆነችው አትሌቷን በዋና አሰልጣኝነት የያዛት የቀድሞ አትሌት ተሰማ…
Rate this item
(1 Vote)
• ስፖርትን ከስነጥበብ ያስተሳሰረው ቅፅበ • ‹‹እግር ኳስ ህዝቦችን አንድ ያደርጋል›› - ሲዶርፍ • ‹‹ኢትዮጵያን በተጨማሪ ለማየት በእርግጠኝነት እመለሳለሁ!›› - ሲዶርፍ ከሳምንት በፊት ሆላንዳዊው ክላረንስ ሲዶርፍ ከ67ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ጋር በአዲስ አበባ ቆይታ ነበረው፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ አፍቃሪያን…
Rate this item
(1 Vote)
67ኛዋን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ይዞ መጥቷል ከዓለማችን የእግር ኳስ ኮከቦች አንዱ የሆነው ክላረንስ ሲዶርፍ ነገ በሸራተን አዲስ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ሲሆን 67ኛውን የአውሮፓ ሻምፒዮን ሊግ ዋንጫ ወደ አዲስ አበባ ይዞ እንደመጣ ታውቋል፡፡ ሄንከን ኢትዮጵያ ዝነኛውን የእግር ኳስ ተጨዋች ወደ…
Rate this item
(2 votes)
የቀሩት ቀናት ከ100 ያነሱ ናቸው 52 ሚሊዮን ዶላር ወጭ ሆኖበት እስከ 138 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቃል በብሮድካስት እና በሶሺያል ሚዲያ 6500 ሰዓታት በቀጥታ ይሰራጫል ሄይዋርድ ስታድዬም በ200 ሚሊዮን ዶላር የተገነባ ነው በአሜሪካዋ ዩጂን ከተማ ለሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የቀሩት…
Page 10 of 90