ስፖርት አድማስ
ለትንበያ ዝሆን፤ አሳማና ሽኮኮ ተዘጋጅተዋል በሚቀጥለው ሳምንት የሚጀመረው 14ኛው የአውሮፓ ዋንጫ በተሳታፊ ብሄራዊ ቡድኖች የተቀራረበ አቋም፤ በምርጥ ተጨዋቾች መብዛትና በአውሮፓ ታላቅ ሊጎች የፉክክር ደረጃ መጠናከር ከፍተኛ ፉክክር ይታይበታል ተብሎ በጉጉት ተጠበቀ፡፡ በሌላ በኩል የአውሮፓ ዋንጫውን ውጤቶች ከምድብ ጨዋታዎች እስከ ዋንጫው…
Read 2809 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሆላንዷ ከተማ ሄንግሎ ውስጥ ነገ በሚደረገው 30ኛው የኤፍቢኬ ጌምስ 10ሺ ሜትር ውድድር ላይ ታላቁ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በርቀቱ የመጨረሻውን ውድድር ሊሳተፍ ነው፡፡ በለንደን ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክለው በ10ሺ ሜትር የሚሰለፉ አትሌቶች ለመምረጥ በሚካሄደው የሄንግሎው ትንቅንቅ ለመሳተፍ የወሰነው ኃይሌ ለለንደን ኦሎምፒክ ለማለፍ…
Read 1773 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሆላንዷ ከተማ ሄንግሎ ውስጥ ነገ በሚደረገው 30ኛው የኤፍቢኬ ጌምስ 10ሺ ሜትር ውድድር ላይ ታላቁ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በርቀቱ የመጨረሻውን ውድድር ሊሳተፍ ነው፡፡ በለንደን ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክለው በ10ሺ ሜትር የሚሰለፉ አትሌቶች ለመምረጥ በሚካሄደው የሄንግሎው ትንቅንቅ ለመሳተፍ የወሰነው ኃይሌ ለለንደን ኦሎምፒክ ለማለፍ…
Read 1722 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ምሩፅ ይፍጠር፤ በሙኒክ ኦሎምፒክ በአስር ሺ ሜትር ሶስተኛ ወጥቶ የነሃስ ሜዳሊያ ካገኘ በኋላ፤ በአምስት ሺ ሜትር ለምን እንዳልተወዳደረ አልተናገረም፡፡ ወደ አገር ሲመለስም፤ ከውድድሩ ጋር በተያያዘ ለምን እንደታሰረ አስተያየት ሲሰጥ አልተሰማም፡፡ ምሩፅ፤ ብዙ የመናገር ልምድ ያለው አይመስልም፡፡ ተግባሩና ጀግንነቱ ግን ራሳቸው…
Read 5816 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በለንደን ከተማ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው 30ኛው ኦሎምፒያድ፤ የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ እና አትሌቲክስ ፌደሬሽን እንዲሁም ብሄራዊ ቡድኑን ውጤታማ ለማድረግ የሚያዘጋጀው አትሌቲክስ ፌደሬሽን ዝግጅታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ሰሞኑን በማራቶን የዓለም ምርጥ አስር አትሌቶችን መርጦ ይፋ አድርጓል፡፡ በማራቶን ቡድኑ ምርጫ በኢንተርናሽናል ውድድር…
Read 1486 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ እግር ኳስ የ2011/12 የውድድር ዘመን በተለይ በትልልቆቹ 5 ሊጎች በገቢ ትርፋማ ነበር ለማለት ይቻላል፡፡ አንዳንድ መረጃዎች በአውሮፓ አግር ኳስ ማህበር የሚተዳደሩ አገሮች የሚገኙ ትልልቅ ክለቦች በእዳና የብድር ቀውስ ቢንገታገቱም ባንድ የውድድር ዘመን ከ15 ቢሊዮን ፓውንድ በላይ የሚንቀሳቀስባቸው ሊጎች በውድድር…
Read 4038 times
Published in
ስፖርት አድማስ