ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
አሜሪካ ባለፉት 17 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናዎች በአጠቃላይ 381 ሜዳልያዎች(170 የወርቅ፤ 117 የብር እና 94 የነሐስ) በመሰብሰብ በምንግዜም ከፍተኛ 200 አገራትን የወከሉ ከ2000 በላይ አትሌቶች ይወዳደራሉ፤ ከ3000 በላይ የሚዲያ ባለሙያዎች ከመላው ዓለም ይሳተፉበታል፡፡በአፈታሪክ የሚታወቀው ምስጥራዊ ፍጡር ቢግ ፉት ልዩ ምልክት ሆኗል፡፡ከ9.5…
Rate this item
(1 Vote)
ይህ ፅሁፍ በኢትዮጵያ ለሶስተኛ ጊዜ ታሪካዊ ጉብኝቷን የምታደርገውን 22ኛዋን የፊፋን ዓለም ዋንጫና አስደናቂ ታሪኳን ያስተዋውቃል፤ መልካም ንባብ፡፡ በትሬዘጌት አጃቢነት ኢትዮጵያ ውስጥ ለ2 ቀናት ትቆያለችኳታር በምታስተናግደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ለአሸናፊው የምትሸለመው ዋንጫ ለጉብኝትና ከእግር ኳስ አድናቂዎች ጋር ለመገናኘት ወደ ኢትዮጵያ…
Rate this item
(1 Vote)
ለ67ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ በሚካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ሪያል ማድሪድ ከሊቨርፑል ተገናኝተዋል፡፡ ሁለቱ ክለቦች በጋራ ለ19 ጊዜያት የአውሮፓ ሻምፒዮን በመሆን ከፍተኛውን ስኬት አስመዝግበዋል፡፡ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ለ13 ጊዜያት እንዲሁም የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ለ6 ጊዜያት ዋንጫውን ተቀዳጅተዋል፡፡ በ2021 /2022 የአውሮፓ…
Rate this item
(0 votes)
የ12 ዓመት ታዳጊና የሞተር ስፖርት ተወዳዳሪ ነውበእናቱ ኢትዮጵያዊና በአባቱ ዩጋንዳዊ ሲሆን የለንደን ከተማ ነዋሪ ነውጆሹዋ በእሱ እድሜ ከሚወዳደሩ በጣት የሚቆጠሩ ጥቁር ታዳጊዎች ታዋቂውና በሽልማት የሚንበሸበሸው ነውበለንደን በበርካታ ታዋቂ መጽሄቶችና ጋዜጦች እንዲሁም የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ብዙ ተጽፎለታል -ተነግሮለታልውድድር የጀመረው እ.ኤ.አ በ2020 ነው፤…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰሞን በተካሄደው የሃምቡርግ ማራቶን ላይ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ አስመዝግባለች፡፡ ያለምዘርፍ ለመጀመርያ ጊዜ በተወዳደረችበት ማራቶን ያስመዘገበችው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ 2:17:23 ነው፡፡ በዓለምአቀፉ የአትሌቲክስ ቡድን ኤንኤን ራኒንግ አባል የሆነችው አትሌቷን በዋና አሰልጣኝነት የያዛት የቀድሞ አትሌት ተሰማ…
Rate this item
(1 Vote)
• ስፖርትን ከስነጥበብ ያስተሳሰረው ቅፅበ • ‹‹እግር ኳስ ህዝቦችን አንድ ያደርጋል›› - ሲዶርፍ • ‹‹ኢትዮጵያን በተጨማሪ ለማየት በእርግጠኝነት እመለሳለሁ!›› - ሲዶርፍ ከሳምንት በፊት ሆላንዳዊው ክላረንስ ሲዶርፍ ከ67ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ጋር በአዲስ አበባ ቆይታ ነበረው፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ አፍቃሪያን…
Page 12 of 93