ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸነፈችየሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸንፋለች። የማሸነፊያ ጎሎቹንም ንግስት በቀለ በ57ኛው፣ እሙሽ ዳንኤል በ68ኛው ደቂቃ ለኢትዮጵያ አስቆጥረዋል። የመልሱ ጨዋታ እሁድ ህዳር 9 በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ይደረጋል።…
Read 508 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Thursday, 09 November 2023 00:00
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ23ተኛው ዙር ውድድር ከዚህ ቀደም ከተደረጉ ከፍተኛ የሆነውን የአትሌት አሸናፊዎች ሽልማት ሊሸልም ነው፡
Written by Administrator
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ23ተኛው ዙር ውድድር ከዚህ ቀደም ከተደረጉ ከፍተኛ የሆነውን የአትሌት አሸናፊዎች ሽልማት ሊሸልም ነው፡፡ ጥቅምት 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ፡- የ2016 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10 ኪ.ሜ. በሁለቱም ፆታ ላሉ አትሌቶች የ812,000 ብር ሽልማት ሊሸልም…
Read 504 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አትሌት ታምራት ቶላ በኒው ዮርክ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ4 ደቂቃ ከ58 ሰኮንድ የፈጀበት ሲሆን፤ የገባበት ሰዓትም በኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኗል፡፡ በውድድሩ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሹራ ቂጣታ…
Read 631 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 04 November 2023 00:00
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት ለውጭ ሀገር ዜጎች የሚሰጠውን የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ተበረከተላት። ሽልማቱ የተበረከተላት በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል ያለው የስፖርት ዲፕሎማሲ እንዲጠናከር ላደረገችው አስተዋጽኦ መሆኑም ተገልጿል። አትሌት ደራርቱ የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስቴር ሺንዞ አቤ…
Read 416 times
Published in
ስፖርት አድማስ
14 በሴቶች 5 በወንዶች ተመዝግበዋል በዓለም አትሌቲክስ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተመዘገቡ የዓለም ሪከርዶች ብዛት 19 ደርሷል። እነዚህ 19የዓለም ሪከርዶች በትራክ፤ በጎዳና ላይ ሩጫና በቤት ውስጥ አትሌቲክስ ውድድሮች የተያዙ ሲሆን 14በሴቶችና5 በወንዶች ተመዝግበው ይገኛሉ።የሪከርዶቹ ብዛት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ኃያልነት…
Read 880 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሁልጊዜ በየዓመቱ እ.ኤ.አ ጥቅምት 10 ቀን የሚከበረው የአእምሮ ጤና ቀን ዓለማቀፋዊ ኢኒሸቲቭ ያለው ሆኖ በተለያዩ መሪ ቃሎችና ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ የ2016 የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን የአእምሮ ጤና ዓለማቀፋዊ ሰብዓዊ መብት ነው በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል ፡፡ ይህንን ቀን የአማኑኤል አእምሮ…
Read 626 times
Published in
ስፖርት አድማስ