ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጎች የ2011/12 የውድድር ዘመን ሊጠናቀቅ የቀረው የወር እድሜ ሲሆን በየሃገሩ 1ኛና 2ኛ ደረጃ በያዙ ክለቦች የሻምፒዮናነት ትንቅንቅ ተሟሙቋል፡፡ በ5ቱም ትልልቅ ሊጎች ዋንጫውን ለማንሳት ከሚደረጉት ቀሪ ግጥሚያዎች በተለይ ደርቢዎች ወሳኝነት ይኖራቸዋል፡፡ በእንግሊዝ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን የሚያስተናግድበት የማንችስተር…
Read 2937 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓመታዊ ከፍተኛ ገቢ ለተጨዋቾችና አሰልጣኞች የወጣን ደረጃ የባርሴሎናው ሊዮኔል ሜሲ እና የሪያል ማድሪዱ ጆሴ ሞውሪንሆ እንደሚመሩ ታወቀ፡፡ ባለፉት 12 ወራት ሊዮኔል ሜሲ በደሞዝ እና በተለያዩ የስፖንሰርሺፕ ገቢዎች 33 ሚሊዮን ዩሮ እንዲሁም ጆሴ ሞውሪንሆ 14.8 ሚሊዮን ዩሮ እንዳገኙ ፍራንስ ፉትቦል ሰሞኑን…
Read 5042 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ57ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ የሚደረገው ትንቅንቅ ለግማሽ ፍፃሜ ሲደርስ ለዋንጫ የሚያልፉትን ቡድኖች ለመገመት አስቸገረ፡፡ ከወር በኋላ የዋንጫው ጨዋታ በጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ ስታድዬም አሊያንዝ አሬና የሚደረግ ሲሆን በግማሽ ፍፃሜ ቼልሲ ከባርሴሎና እንዲሁም ሪያል ማድሪድ ከባየር ሙኒክ ይገናኛሉ፡፡ ከዛሬ 10…
Read 3150 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ ሁለት ታላላቅ የክለብ ውድድሮች ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ከምስራቅ አፍሪካ ሌሎች ክለቦች የተሻለ አቋም በውድድር ዘመኑ አሳይተዋል ተባለ፡፡ ዛሬ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ላይ በአፍሪካ ኮንፌደሬሽን ካፕ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሜዳ ውጭ የቱኒዚያውን ክለብ አፍሪካን የሚገጥም ሲሆን ነገ ደግሞ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ…
Read 2011 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ስፖርተኞች የሚለማመዱትና የሚወዳደሩት በማገገሚያ ዊልቼር ነው፤አርቴፊሻል እግሮችና እጆች መጠቀምም አልተጀመረም የስፖርተኞችን የጉዳት ዓይነተኛ ደረጃ የሚለይ መሳርያ አለመኖሩ ተመጣጣኝ ውድድሮችን ላለማድረግ ምክንያት ሆኗል የዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎ በሁሉም ደረጃዎች በሚታይ የአቅም ውስንነት አልተጠናከረም በአቅም ማነስ አስፈላጊ የስፖርት መሳርያዎች ባለመኖራቸው ብቁ ስፖርተኞችን…
Read 4027 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ውድድሩን የምናደርገው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መሰረት የተጣለበትን አንደኛ ዓመት ለማክበር የተዘጋጀ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ስታድዬም በቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ከሚደረገው ጨዋታ ጋር በተያያዘ የከፍተኛ መንግስት ባለስልጣናት ቡድን ከአፍሪካ ዲፕሎማቶች ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡ ምን ተሰማዎት? የህዳሴ ግንባታ ከተጀመረ…
Read 4337 times
Published in
ስፖርት አድማስ