ስፖርት አድማስ

Saturday, 29 October 2022 20:49

22ኛው የዓለም ዋንጫ በኳታር

Written by
Rate this item
(0 votes)
22 አስደናቂ ሁኔታዎች ከጨዋታ ውጭን የምትቆጣጠረው ኳስአል ሪሃላ Al Rihla ለ22ኛው የዓለም ዋንጫ በአዲዳስ የተሰራች ኳስ ናት፡፡ የዓለም ዋንጫዋ ኳስ እውነተኛ መረጃን ለVAR ባለሙያዎች የምታስተላልፍ፤ ፊፋ ለመጀመርያ ጊዜ ተግባራዊ ከሚያደርገውና በከፊል አውቶሜትድ ከሆነ የኦፍሳይድ መቆጣጠርያ ቴክኖሎጂ ጋር በመናበብ የምትሰራም ነች፡፡…
Saturday, 29 October 2022 12:10

22ኛው የዓለም ዋንጫ በኳታር

Written by
Rate this item
(0 votes)
በባህረሰላጤዎች የተከከበችኳታር ልዩ መልክዓምድር ያላት አገር ናት። በምዕራብ እስያ የምትገኝ ሲሆን በሰሜን ምስራቅ የኳታር ባህረሰላጤ፤ በደቡብ በኩል የሳውዲ አረቢያ ባህረሰላጤ፤ የተቀረው ግዛቷ በፋርስና በባህሬን ባህረሰላጤዎች ተከብቧል። የዓለማችንን ረጅሙን የባህር ጠረፍ በ534 ኪሜትር አስመዝግባለች፡፡ በ338 ጫማ ከፍታዋ ከዓለማችን ረባዳማ ስፍራዎች በሁለተኛ…
Saturday, 22 October 2022 17:01

22ኛው የዓለም ዋንጫ በኳታር

Written by
Rate this item
(2 votes)
 አዳዲስ ታሪኮችና ክብረወሰኖች ይመዘገቡበታል፡፡አዲስ አድማስ ከኢትዮጵያ ከተጋበዙት ሚዲያዎች አንዱ ነው፡፡በትንበያ እየተሟሟቀ ነው፡፡ አርጀንቲና፤ ብራዚል፤ ፈረንሳይና ጀርመን ለዋንጫው ተጠብቀዋል፡ ከ5 ቢሊዮን በላይ ተመልካች፤ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ22ኛው የዓለም ዋንጫ አንድ ወር የቀረው ሲሆን አዘጋጇ ኳታር በአረቡ ዓለም በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ…
Rate this item
(0 votes)
 በሳምንቱ አጋማሽ ላይ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ይፋ ባደረገው መግለጫ በኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ በፈርቀዳጅና የላቀ አስተዋፅኦቸው የሚታወቁት ጋሽ ፍቅሩ ኪዳኔ በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን አስታውቋል፡፡ የስፖርት ማህበሩ በመግለጫው እንደጠቀሰው ጋሽ ፍቅሩ፤ የቅዱስ ጊዮርጊስ የተመዘገቡ የልብ ደጋፊና ባለታሪክ፣ በስፖርት…
Rate this item
(2 votes)
 በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ሊጀመር ከ2 ወራት ያነሰ ግዜ ቀርቷል፡፡ በዓለም ዋንጫው የሚሳተፉ 32 አሰልጣኞች እና የሚያገኙት ዓመታዊ የደሞዝ ክፍያ በማጥናት ደረጃቸውን ይፋ ያደረገው ታዋቂው የስፖርት ፋይናንሻል ጉዳዮች ተንታኝ ፋይናንስ ፉትቦል ነው፡፡ የጀርመን ዋና አሰልጣኝ ሃንስ ዴይተር 6.5 ሚሊዮን…
Rate this item
(2 votes)
ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በሃላፊነት ይዘው እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የብሄራዊ ቡድን ሃላፊነቱን ከሁለት ዓመት በፊት መስከረም 18 ላይ ይዘው የነበሩት አሰልጣኙ በመጀመርያ ስራ ዘመናቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በካሜሮን በተስተናገደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ይዘው የቀረቡ ሲሆን፤…
Page 10 of 93