ስፖርት አድማስ

Saturday, 28 December 2013 10:18

ሐረር ቢራን ማን ያድነዋል?

Written by
Rate this item
(2 votes)
በፕሪሚዬር ሊግ ምስራቅ ኢትዮጵያን በመወከል ብቸኛው የሆነው ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ ባለቤት በማጣት፤ በአደረጃጀት ችግሮች ህልውናው አደጋ ውስጥ ነው፡፡ በችግሮች እንደተውተበተበ ፕሪሚዬር ሊግን ሲሳተፍ ሁለተኛ የውድድር ዘመኑ ነው፡፡ የውድድር ዘመኑ ሳይጋመስ ሐረር ቢራ መፍረስ ፤ መገለልና መሸጥ የተጋረጡበት ሶስት…
Rate this item
(0 votes)
አትሌት ቀነኒሣ በቀለ ከ2 ሳምንት በኋላ በስኮትላንድ ኤደንብራ አገር አቋራጭ በታሪክ ለ6ኛ ጊዜ እንደሚሳተፍ ታወቀ፡፡ በጭቃማና አስቸጋሪ መሮጫው በሚለየው ኤደንብራ አገር አቋራጭ በ4 ኪሎ ሜትር ውድድር ከ2006 እ.ኤአ ጀምሮ ሲሳተፍ በዚሁ ለ3 ዓመታት አከታትሎ ያሸነፈው አትሌቱ በ2010 እ.ኤ.አ 2ኛ እንዲሁም…
Rate this item
(1 Vote)
በደቡብ አፍሪካ በሚስተናገደው 3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ (CHAN) የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ከሳምንት በኋላ እንደሚጀምር ታወቀ፡፡ በቻን ውድድር ለመጀመርያ ጊዜ የሚቀርበው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከምድብ ማጣርያው ማለፍ እንደሚችል ግምት ቢያገኝም በቂ ዝግጅት ሳይኖረውና ለአቋም መፈተሻ የሚሆን የወዳጅነት ጨዋታ አለማድረጉ…
Rate this item
(0 votes)
የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላይ የሚገኝ ስኬት የዓለም ዋንጫን ኃይል ሚዛን እንደሚወስን ታወቀ፡፡ የእንግሊዙ ፕሪሚዬር ሊግ፤ የስፔኑ ላሊጋ፤ የጀርመኑ ቦንደስ ሊጋና የጣሊያኑ ሴሪ ኤ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላለፉት 10 ዓመታት የነበራቸው የበላይነት የየብሔራዊ ቡድኖቻቸውን ጥንካሬ በዓለም አቀፍ ውድድሮች አሳይቷል፡፡ በዘንድሮው…
Rate this item
(3 votes)
በፊፋ እና በፍራንስ ፉትቦል ትብብር ዘንድሮ ለሶስተኛ በሚዘጋጀው የዓመቱ ኮከብ እግር ኳስ ተጨዋቾች፤ አሰልጣኞች እና ምርጥ ቡድን ምርጫ ላይ በየዘርፉ ለመጨረሻው ፉክክር የቀረቡት እጩዎች በየዘርፉ ከሰሞኑ ታውቀዋል፡፡ በድምፅ አሰጣጡ ሂደት የፊፋ አባል አገራት የሆኑ 209 ፌደሬሽኖች በብሄራዊ ቡድኖቻቸው ዋና አሰልጣኞች…
Rate this item
(0 votes)
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የህፃናት ሩጫው በመሰረዙ በስፖርት ቤተሰቡ እና በህፃናት ላይ ለተፈጠረው መጉላላት ከፍተኛ ይቅርታ ጠየቀ። የህፃናት ሩጫውን ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ለማካሄድ ተደጋጋሚ ሙከራ ቢደረግም አልተቻለም፡፡ የውድድሩ አዘጋጆች በህፃናት ሩጫው እስከ 250 ተማሪ በማስመዝገብ ለመሳተፍ ከፍተኛ ፍላጎት የነበረውን ‹‹ፋውንቴን ኦፍ…