ስፖርት አድማስ
ለ16ኛ ጊዜ በሚካሄደው እና ነገ በሚጠናቀቀው የለንደን ፓራሊምፒክ ላይ ፓራሊምፒያን ወንድዬ ፍቅሬ የብር ሜዳልያ በመውሰድ ለኢትዮጵያ ፈርቀዳጅ ውጤት በማስመዝገብ ታሪክ ሰራ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በተካሄደው በ1500ሜ ውድድር ላይ አትሌት ወንድዬ 2ኛ ደረጃ ሲያገኝ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ50.87 ሰኮንዶች በሆነ ጊዜ በመሸፈን…
Read 3053 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2012 የሳምሰንግ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያኖቹ አትሌቶች መሃመድ አማን በ800 ሜትር ፤ አበባ አረጋዊ በ1500 ሜትር አሸናፊ ሆኑ፡፡ መሃመድ እና አበባ ከሳምንት በፊት ዙሪክ ላይ በተካሄደ ውድድር ላይ በተሳተፉባቸው ርቀቶች በአንደኛነት ደረጃዎቻቸውን በመምራት አሸናፊነታቸውን በማረጋገጥ እያንዳንዳቸው የዳይመንድ ሊግ ዋንጫ…
Read 2687 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አንደኛ ፅኑ፤ ሁለተኛ ታታሪና የማይደክሙ፤ ሶስተኛ የለውጥ አነሳሽ የነበሩ ታላቅ መሪ ናቸው፡፡ በአገራችን ለረጅም ግዜ ተንሰራፍቶ የቆየን ድህነት እና ስንፍና በስራ ትጋት እና በላቀ ታታሪነት ለመለወጥ የታገሉ መሪ ናቸው፡፡ ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስም ለብዙ የለውጥ ምዕራፎች ምክንያት…
Read 2704 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ህልፈተ-ዜና እኔ፣ ባለቤቴና መላው ቤተሰቤ በሰማን ቀን ውስጣችን በሃዘን ደምቷል፡፡ የወንድማቸው ቤት እኛ በምንኖርበት አካባቢ ስለነበር ከትዳር አጋሬ ዳናዊት ጋር በመሆን እዚያ ሄደን በለቅሶ እና በከፍተኛ ቁጭት ሃዘናችንን ገልፀናል፡፡ ሃዘናችን ዛሬም ወደፊትም የሚበርድ አይደለም፡፡ ጠቅላይ…
Read 2434 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የጀግኖች አቀባበልና የተገኘው ውጤት በለንደን ኦሎምፒክ ተሳትፈው የነበሩ የኢትዮጵያ ኦሎምፒያኖች ባለፈው ሐሙስ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጀግኖቹን ኦሎምፒያኖች በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሺህ የሚቆጠረውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ አይነት ስሜት ዳግም ለመሰብሰብ በቅተዋል፡፡ የስፖርት ቤተሰቦቹ በስቴዲየሙ ተሰብስበው የአትሌቶቻችንን መምጣት በጉጉት የሚጠባበቁት ከግል ጉዳያቸው…
Read 77343 times
Published in
ስፖርት አድማስ
30ኛው ኦሎምፒያድ ከተከፈተ ሳምንት ቢያልፈውም ኢትዮጵያውያን ኦሎምፒያኖች የሚደምቁበት የአትሌቲክስ ውድድር ትናንት ተጀመረ፡፡ በ800ሜ፤ በ1500ሜ፤ በ3ሺ መሰናክል፡ በ5ሺሜ፤ በ10ሺሜ እና በማራቶን ውድድሮች በሁለቱም ፆታዎች ለቀረቡ ሜዳልያዎች አሸናፊነት ከፍተኛውን ግምት የወሰዱት ኬንያ እና ኢትዮጵያ ናቸው፡፡ ከ4 ዓመት በፊት ቤጂንግ ላይ በተለይ በአትሌቲክስ …
Read 42472 times
Published in
ስፖርት አድማስ