ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በኋላ በሜዳቸው ትልልቆቹን የሰሜን አፍሪካ ክለቦች የሚያስተናግዱት ኢትዮጵያ ቡና እና ቅ/ጊዮርጊስ ዝግጅታቸው የሚረያረካ አልሆነም፡፡ በሊግ ጨዋታዎች ተስተካይ ፕሮግራም መደራረብና የአቋም መፈተሻ የወዳጅነት ጨዋታዎች አለማድረጋቸው ይጎዳቸዋል፡፡በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ አዲስ አበባ የሚጫወቱት አልአሃሊና ክለብ አፍሪካን ለግጥሚያው…
Read 2134 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር በኋላ የሚካሄዱት የቦስተንና የለንደን ማራቶኖች የኦሎምፒክ ሚኒማን ለማሟላት ከፍተኛ ፉክክር እንደሚታይባቸው ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያና የኬንያ ምርጥ ማራቶኒስቶችን የሚያገናኙት ሁለቱ ማራቶኖች በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ ለሜዳልያ የሚጠበቁ አትሌቶች ፍንጭ እንደሚሰጥም ተገምቷል፡፡ የቦስተን ማራቶን ከወር በኋላ ሲካሄድ በሳምንቱ የለንደን ማራቶን ይቀጥላል፡፡በቦስተን ማራቶን ለሚያሸንፉ…
Read 1979 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለሉሲዎች የደረት መከለካያ ትጥቅ ተሰጠ የብሄራዊ ቡድን ተጨዋች የነበረችውን ብዙአየሁ ጀምበሩ ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ቢቀጥልም ተጨዋቿ ሙሉ ለሙሉ ለመዳን የውጭ ህክምና ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ባገኝ ጥሩ ነው ስትል ለስፖርት አድማስ ተናገረች፡፡ ብዙአየሁ ለብሄራዊ ቡድን እየተጫወተች በልምምድ ላይ በሁለቱ ጉልበቶቿ…
Read 2796 times
Published in
ስፖርት አድማስ
9ኛው ቅድሚያ ለሴቶች የጐዳና የ5 ኪ.ሜ ሩጫ በነገው ዕለት ሲካሄድ 9ሺ ሴቶችን ሊያሳትፍ ነው፡፡ ሩጫው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ከዋናው የ10ኪ.ሜ የጐዶና ላይ ሩጫ ቀጥሎ ከፍተኛ ስኬት የታየበት ነው ፡፡ በሌላ በኩል በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የዝግጅት አስተባባሪ የሆነችው ወይዘሪት…
Read 2180 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግና በኮንፌደሬሽን ካፕ የመጀመርያ ዙር ማጣርያ ከሰሜን አፍሪካ ክለቦች የሚያደርጉትን ከባድ ፍጥጫ ከ2 ሳምንት በኋላ በሜዳቸው እንደሚጀምሩ ታወቀ፡፡ ከሳምንት በፊት በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን በሜዳቸው ያደረጉት ሁለቱ ክለቦች ተጋጣሚዎቻቸውን በሰፊ የግብ ልዩነት…
Read 2093 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በፊት አንድሬስ ቪአስ ቦአስን ያሰናበተው ቼልሲ ለክለቡ የሚመጥን ብቁ አሰልጣኝ ለማግኘት እንደሚቸገር የተለያዩ መረጃዎች ገለፁ፡፡ የፕሪሚየር ሊግ አሰልጣኞች ማህበር የቼልሲ አሰልጣኞችን የማባረር አባዜ አሳፋሪ ብሎታል፡፡ ከፖርቱጋሉ ክለብ ፖርቶ ጋር በአንድ የውድድር ዘመን የአውሮፓ ማህበረሰብ ዋንጫን ጀምሮ 3 የዋንጫ ክብሮችን…
Read 3711 times
Published in
ስፖርት አድማስ