ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በኋላ በሜዳቸው ትልልቆቹን የሰሜን አፍሪካ ክለቦች የሚያስተናግዱት ኢትዮጵያ ቡና እና ቅ/ጊዮርጊስ ዝግጅታቸው የሚረያረካ አልሆነም፡፡ በሊግ ጨዋታዎች ተስተካይ ፕሮግራም መደራረብና የአቋም መፈተሻ የወዳጅነት ጨዋታዎች አለማድረጋቸው ይጎዳቸዋል፡፡በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ አዲስ አበባ የሚጫወቱት አልአሃሊና ክለብ አፍሪካን ለግጥሚያው…
Rate this item
(0 votes)
ከወር በኋላ የሚካሄዱት የቦስተንና የለንደን ማራቶኖች የኦሎምፒክ ሚኒማን ለማሟላት ከፍተኛ ፉክክር እንደሚታይባቸው ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያና የኬንያ ምርጥ ማራቶኒስቶችን የሚያገናኙት ሁለቱ ማራቶኖች በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ ለሜዳልያ የሚጠበቁ አትሌቶች ፍንጭ እንደሚሰጥም ተገምቷል፡፡ የቦስተን ማራቶን ከወር በኋላ ሲካሄድ በሳምንቱ የለንደን ማራቶን ይቀጥላል፡፡በቦስተን ማራቶን ለሚያሸንፉ…
Rate this item
(0 votes)
ለሉሲዎች የደረት መከለካያ ትጥቅ ተሰጠ የብሄራዊ ቡድን ተጨዋች የነበረችውን ብዙአየሁ ጀምበሩ ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ቢቀጥልም ተጨዋቿ ሙሉ ለሙሉ ለመዳን የውጭ ህክምና ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ባገኝ ጥሩ ነው ስትል ለስፖርት አድማስ ተናገረች፡፡ ብዙአየሁ ለብሄራዊ ቡድን እየተጫወተች በልምምድ ላይ በሁለቱ ጉልበቶቿ…
Rate this item
(0 votes)
9ኛው ቅድሚያ ለሴቶች የጐዳና የ5 ኪ.ሜ ሩጫ በነገው ዕለት ሲካሄድ 9ሺ ሴቶችን ሊያሳትፍ ነው፡፡ ሩጫው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ከዋናው የ10ኪ.ሜ የጐዶና ላይ ሩጫ ቀጥሎ ከፍተኛ ስኬት የታየበት ነው ፡፡ በሌላ በኩል በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የዝግጅት አስተባባሪ የሆነችው ወይዘሪት…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግና በኮንፌደሬሽን ካፕ የመጀመርያ ዙር ማጣርያ ከሰሜን አፍሪካ ክለቦች የሚያደርጉትን ከባድ ፍጥጫ ከ2 ሳምንት በኋላ በሜዳቸው እንደሚጀምሩ ታወቀ፡፡ ከሳምንት በፊት በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን በሜዳቸው ያደረጉት ሁለቱ ክለቦች ተጋጣሚዎቻቸውን በሰፊ የግብ ልዩነት…
Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በፊት አንድሬስ ቪአስ ቦአስን ያሰናበተው ቼልሲ ለክለቡ የሚመጥን ብቁ አሰልጣኝ ለማግኘት እንደሚቸገር የተለያዩ መረጃዎች ገለፁ፡፡ የፕሪሚየር ሊግ አሰልጣኞች ማህበር የቼልሲ አሰልጣኞችን የማባረር አባዜ አሳፋሪ ብሎታል፡፡ ከፖርቱጋሉ ክለብ ፖርቶ ጋር በአንድ የውድድር ዘመን የአውሮፓ ማህበረሰብ ዋንጫን ጀምሮ 3 የዋንጫ ክብሮችን…