Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Saturday, 15 September 2012 14:10

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ዋንጫ 1 ጨዋታ ቀራት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጥቅምት 4 ላይ በአዲስ አበባ ከሱዳን አቻው ጋር በሚያደርገው የመልስ ጨዋታ ከ31 ዓመታት በኋላ ወደ የአፍሪካ ዋንጫ የማለፍ እድሉን ሊወስን ነው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ባለፈው ሰሞን በኦምዱርማን የመጀመርያው ጨዋታቸውን አድርገው ሱዳን 5ለ3 አሸንፋለች፡፡ በጨዋታው የመጀመርያው ግማሽ የተጠናቀቀው በሱዳኖች…
Rate this item
(4 votes)
በ2012-13 የውድድር ዘመን የሚካሄደው የአውሮፓ ሻምፒዮን ሊግ በምድብ ማጣሪያ ከሳምንት በኋላ ይጀመራል፡፡ በምድብ ድልድሉ ከፍተኛ ፈተና እንደሚገጥመው የሚጠበቀው የአምናው የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ሻምፒዮን ማንችስተር ሲቲ ሆኗል፡፡ ከጀርመን፣ ከስፔንና ከሆላንድ የአምና ሻምፒዮኖች ጋር በተፋጠጠበት የሞት ምድብ ይገኛል፡፡ የአምናው የአውሮፓ ሻምፒዮን ቼልሲ…
Saturday, 08 September 2012 12:49

የጎረቤታማቾቹ ፍጥጫ በካርቱም

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ደቡብ አፍሪካ ለምታስተናግደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በመጀመርያ ጨዋታቸው ዛሬ ካርቱም ላይ ሱዳን ከአትዮጵያ ሊፋጠጡ ነው፡፡ የአፍሪካ ዋንጫን ከመሰረቱት አራት አገራት መካከል የሚገኙት ጎረቤታማቾቹ ሱዳንና ኢትዮጵያ በሁሉም ውድድሮች ከዛሬ ጨዋታ በፊት 24 ግዜ ተገናኝተዋል፡፡ 10 ጊዜ ሱዳን ስታሸንፍ በ8 ኢትዮጵያ…
Rate this item
(2 votes)
ለ16ኛ ጊዜ በሚካሄደው እና ነገ በሚጠናቀቀው የለንደን ፓራሊምፒክ ላይ ፓራሊምፒያን ወንድዬ ፍቅሬ የብር ሜዳልያ በመውሰድ ለኢትዮጵያ ፈርቀዳጅ ውጤት በማስመዝገብ ታሪክ ሰራ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በተካሄደው በ1500ሜ ውድድር ላይ አትሌት ወንድዬ 2ኛ ደረጃ ሲያገኝ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ50.87 ሰኮንዶች በሆነ ጊዜ በመሸፈን…
Rate this item
(0 votes)
በ2012 የሳምሰንግ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያኖቹ አትሌቶች መሃመድ አማን በ800 ሜትር ፤ አበባ አረጋዊ በ1500 ሜትር አሸናፊ ሆኑ፡፡ መሃመድ እና አበባ ከሳምንት በፊት ዙሪክ ላይ በተካሄደ ውድድር ላይ በተሳተፉባቸው ርቀቶች በአንደኛነት ደረጃዎቻቸውን በመምራት አሸናፊነታቸውን በማረጋገጥ እያንዳንዳቸው የዳይመንድ ሊግ ዋንጫ…
Rate this item
(0 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አንደኛ ፅኑ፤ ሁለተኛ ታታሪና የማይደክሙ፤ ሶስተኛ የለውጥ አነሳሽ የነበሩ ታላቅ መሪ ናቸው፡፡ በአገራችን ለረጅም ግዜ ተንሰራፍቶ የቆየን ድህነት እና ስንፍና በስራ ትጋት እና በላቀ ታታሪነት ለመለወጥ የታገሉ መሪ ናቸው፡፡ ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስም ለብዙ የለውጥ ምዕራፎች ምክንያት…