ስፖርት አድማስ
በዓለም አትሌቲክስ Super shoes የሚል ስያሜ ያገኙት የመሮጫ ጫማዎች በሳይንሳዊ መንገድ የሶላቸው ውፍረት የጨመረ፤ ለአሯሯጥ የሚመቹ፤ ፤ ቅለት ያላቸውና የሚተጣጠፉ እና የሯጮችን ብቃት የሚያግዙ እየሆኑ መጥተዋል፡፡ በቴክኖሎጂ የላቁ እና የረቀቁ መሮጫ ጫማዎችን ለሯጮች በማምረትን ፈሩን የቀደደው የአሜሪካው Nike ሲሆን Adidas…
Read 3281 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር” ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህልዩ ቃለምልልስ ካለፈው የቀጠለዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ ጉግሣ የፌዴራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸላሚ (Bearere of the Fedral Mereit of Cross) ናቸው፡፡ በአስተዳደር ማኔጅመንት ሁለተኛ ዲግሪ፣ በኢኮኖሚክስ የዶክትሬት ዲግሪ የያዙ ሲሆን በዳይምለር መርሴዲስ ቤንዝ…
Read 10007 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለኢትዮጵያ ወሳኟን ጎል በዚምባቡዌ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረው የዋልያዎቹ የመሃል ተከላካይ አስቻለው ታመነ ከጨዋታው በኋላ በሰጠው አስተያየት “በቅድሚያ መላውን የኢትዮጵያን ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ። ይህ የአዲስ ዓመት ስጦታ ነው። ለረጅም ደቂቃ ጨዋታውን አቋርጠውት ነበር። ግብ ጠባቂውም የተለያየ…
Read 1284 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ልዩ ቃለምልልስ ክፍል 1 ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር”ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ • በፌደራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸልመዋል • በጁዶና ጁ-ጂትሱ ስፖርት ከ30 አመታት በላይ ሰርተዋል፤ 6ኛ ዳን ጥቁር ቀበቶ(ነጭ ቀይ) ተቀዳጅተዋል፡፡ • የጁ-ጂትሱ ማርሻል አርት ፍልስፍናና መሰረታዊ ቴክኒኮች በመፅሃፍ…
Read 13103 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በማራቶን የዓለማችንን ሁለተኛ ፈጣን ሰዓትና የኢትዮጵያን የማራቶን ሪከርድ 2፡012፡41 በሆነ ጊዜ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በታላላቆቹ የበርሊንና የኒውዮርክ ማራቶኖች ለመሳተፍ መወሰኑ የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ በ42 ቀናት ልዩነት የሚሳተፍባቸው ሁለት ውድድሮች ሴፕቴምበር 26 ላይ የሚካሄደው የበርሊን ማራቶንና ኖቬምበር 6 ላይ የሚከናወነው…
Read 9813 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት 2014 ዋዜማ አንስቶ በ22ኛው የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን የምድብ ማጣርያዎችና በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዎች ፈታኙን የውድድር ዘመን ያሳልፋል፡፡በአፍሪካ ዞን በሚካሄዱት የ22ኛው የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ላይ ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚጀመሩ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ በምድብ 7…
Read 3583 times
Published in
ስፖርት አድማስ