ስፖርት አድማስ
በዩሮ 2020 ላይ ፖርቱጋል የሻምፒዮንነት ክብሯን ለማስጠበቅ ብትቀርብም በጥሎ ማለፉ ተሰናብታለች፡፡ ዋና አምበሏ ክርስትያኖ ሮናልዶ ዶሳንቶስ አቪዬሮ በአውሮፓ ዋንጫው ላይ በነበረው ተሳትፎ አዳዲስ ክብረወሰኖችን በማስመዝገብ ተሳክቶለታል፡፡ በአውሮፓ ዋንጫ ላይ ለአምስተኛ ጊዜ በመሳተፍ እንዲሁም የጎሎቹን ብዛት 14 በማድረስ የምንግዜም ከፍተኛ አግቢ…
Read 1086 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች የተጨዋቾች ዝውውር ገበያ የተከፈተ ቢሆንም በCOVID-19 ወረርሽኝ ሳቢያ ገበያው ያን ያህል የተሟሟቀ አይደለም፡፡ በአውሮፓ እግር ኳስ ላይ የተጨዋቾች ዝውውር ገበያውን ለመከታተል የጀርመኑ ትራንስፈርማርከት ግንባር ቀደም አማራጭ ነው፡፡ ድረገፁ በዝውውር ገበያው ላይ የተጨዋቾች እና የቡድኖችን ዋጋ የሚተምን፤ የዝውውር…
Read 1256 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ቤልጅየም፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ፖርቱጋልና ስፔን ለዋንጫው ተጠብቀዋልበምድብ ፉክክሩ 36 ጨዋታዎች ከ648,910 በላይ ተመልካቾች ስታድዬም ገብተዋልዩሮ 2020 በጥሎ ማለፍ ምዕራፍ የሚቀጥል ሲሆን ዛሬ በአምስተርዳም ዌልስ ከዴንማርክ እና በለንደን ደግሞ ጣሊያን ከኦስትሪያ፤ ነገ በቡዳፔስት ሆላንድ ከቼክ ሪፖብሊክ እና በሲቪያ ቤልጅዬም ከፖርቱጋል፤ ሰኞ…
Read 928 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር ያነሰ እድሜ ቢቀረውም የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን በዝርዝር አልታወቀምበአትሌቲክስ 34 ፤ በብስክሌት 1 እንዲሁም በቴክዋንዶ 1 ኦሎምፒያኖች ተይዘዋል-ዊኪፒዲያ9 ሜዳልያዎች (3 የወርቅ፤ 1 የብርና 5 የነሐስ) -ቤስት ስፖርት7 ሜዳልያዎች (2 ወርቅ፤ 2 ብርና 3 ነሐስ) -ትራክ አዴንድ ፊልድ ኒውስ8 ሜዳልያዎች (2…
Read 1054 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በፊት በወልቂጤ ከተማ በተካሄደው ኬሮድ 15ኪ ሜ የጎዳና ላይ በዞኑ ለሚደረገው የስፖርት እንቅስቃሴ ከፍተኛ መነቃቃት ለመፍጠር ተችሏል። የዞኑ አስተዳደርና የከተማው ነዋሪዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የማሰልጠኛ ማዕከል እንዲገነባላቸው በይፋ ጠይቀዋል። በመጀመርያው የኬሮድ 15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ላይ 107…
Read 1057 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹ስፖርት ለኢትዮጵያ ሕብረት›› በሚለው ዘመቻ 1 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል በመጀመርያው ገቢ ማሰባሰብ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኝቷል፡፡ የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ፋሲል ከነማ መላውን የኢትዮጵያ ባስተሳሰረ ታሪካዊ ምሽት መነጋገርያ ሆኗል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በሸራተን አዲስ ሆቴል ክልቡ…
Read 1118 times
Published in
ስፖርት አድማስ