ስፖርት አድማስ
ዛሬ የሚጀመረው 14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመክፈቻ ውድድር በሆነውና የመጀመርያው የሜዳልያ ሽልማት ስነስርዓት በሚደረግበት የሴቶች ማራቶን እንዲሁም በወንዶች 10ሺ ሜትር በሚካሄደው የመጀመርያው የትራክ ፍፃሜ ውድድር፣ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለቀጣይ ውድድሮች መነቃቂያ የሚሆኑ ድሎችን ያስመዘግባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ 205 አገራትን የወከሉ ከ2500 በላይ…
Read 4596 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ ደቡብ አፍሪካ ላይ ሲሳተፍ በዚያው አገር በሚኖሩ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚያገኝ ተጠብቋል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ለምትሳተፍበት የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ CHAN ውድድር ያለፈው ከሳምንት በፊት በኪጋሊ ከተማ የሩዋንዳ አቻውን…
Read 5309 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ10ኛው የአፍሪካ ክለቦች ኮንፌደሬሽን ካፕ ቅዱስ ጊዮርጊስ የምድብ አንድን መሪነት ለማጠናከር በሁለት ሳምንት ልዩነት ከሁለት የቱኒዚያ ክለቦች ጋር ከሜዳው ውጭ ሊፋለም ነው፡፡ የጎል ድረገፅ አንባቢዎች በጨዋታው ላይ በሰጡት የውጤት ትንበያ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ውጤታማነት ያደሉ ግምቶችን ሰንዝረዋል፡፡ ጊዮርጊስ ከሜዳው ውጭ ከኤትዋል…
Read 3219 times
Published in
ስፖርት አድማስ
5 የወርቅ፤ 4 የብርና 3 የነሐስ ከሁለት ሳምንት በኋላ ሞስኮ በምታስተናግደው 14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከኬንያ የተሻለ የሜዳልያ ስኬት ልታስመዘግብ እንደምትችል መረጃዎች እያመለከቱ ነው፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት በ13ኛው የዓለም አትሌቲክሰ ሻምፒዮና ኬንያ 7 የወርቅ ሜዳልያዎችን ጨምሮ 17 ሜዳልያዎች በመሰብሰብ…
Read 5444 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከ3 ሳምንት በኋላ በሞስኮ ሲካሄድ በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል በረጅም ርቀት የአትሌቲክስ ውድድሮች ጠንካራ ፉክክር እንደሚታይ ተጠበቀ፡፡ ባለፈው ሰሞን ሁለቱም አገራት በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናውን የሚሳተፉባቸውን አትሌቶች ዝርዝር ሲገልፁ፤ ኢትዮጵያ በቡድኗ ከፍተኛ ልምድ ያላቸውንና ወጣት አትሌቶችን ስታዘጋጅ፤…
Read 6132 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ታላቁ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ወደ ፖለቲካ ለመግባት ፍላጎት እንዳለውና የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ለመሆን እንደሚያስብ በመናገሩ ትኩረት ሳበ፡፡ በሳምንቱ መግቢያ ላይ አሶስዬትድ ፕሬስ አትሌቱን በማነጋገር ያሰራጨውን ዘገባ በመንተራስ በርካታ የዜና አውታሮች እና መረቦች ጉዳዩን በተለያየ አቅጣጫ በመተንተን ዘግበውታል፡፡ ፎክስ ኒውስ አዲስ አይነት…
Read 5643 times
Published in
ስፖርት አድማስ