ስፖርት አድማስ
የብሔራዊ ባንክ ክበብ ሠራተኞች በደል እንደሚፈፀምባቸው ተናገሩ የብሔራዊ ባንክ ክበብ አስተዳደር፣ በሠራተኞቹ ላይ በደል እንደሚፈፅምና ያለ ህግና ማስጠንቀቂያ ከሥራ እንደሚያባርር በደል ደረሰብን ያሉ የክበቡ ሠራተኞች ገለፁ፡፡ የባንኩ የሠራተኞች ክበብ ከባንኩ ሠራተኞች በተጨማሪ ለውጭ ተጠቃሚዎች አገልግሎት በመስጠት እንዲሁም የሠርግ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት…
Read 4540 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫው ማጣሪያ የሁለተኛ ዙር ግጥሚያ ጋቦሮኒ ላይ ከቦትስዋና አቻው ጋር ባደረገው ጨዋታ ሁለት ቢጫ ያየውን ምንያህል ተሾመ በማሰለፉ በፊፋ የቀረበው ክስ ለመላው የእግር ኳስ ቤተሰብ ያልተጠበቀ መርዶ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለቀረበበት ክስ በቂ መከላከያ…
Read 6974 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በብራዚል አስተናጋጅነት ለሚካሄደው 20ኛው ዓለም ዋንጫ በአፍሪካ ዞን ለሚደረገው የመጨረሻ ዙር የደርሶ መልስ ማጣርያ ለማለፍ ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ደቡብ አፍሪካን በወሳኝ ግጥሚያ ሊገናኝ ነው፡፡ በ10 ምድቦች በሚደረገው የአፍሪካ የምድብ ማጣርያ በ5ኛ ዙር ግጥሚያዎች ሲቀጥል የኢትዮጵያ ብሄራዊ…
Read 5599 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኳሷን ማሸነፍ ማለት ለእያንዳንዷ ኳስ ትኩረት መስጠት ነው አጥቂዎች አንድ እድል ሲያገኙ አንድ ጎል ለማግባት ማሰብ አለባቸው አጥቂዎች ወደ ጎል የሚሞክሯቸውን ኳሶች መሬት አስይዘው ይምቱ ለዓለም ዋንጫ ማለፍ ማለት የአገር ገጽታን ሊቀይር የሚችል ነው ኳስ ተጨዋች ነበር፡፡ ከ16 ዓመት በፊት…
Read 3570 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሜዳ ውጭ እና በሜዳቸው ይፈተናሉ በ2014 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ምድብ አንድን በሰባት ነጥብ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ከቦትስዋና ጋር ከሜዳው ውጭ በሚያደርገው የ4ኛ ዙር ጨዋታ ውጤታማ ሆኖ መሪነቱን ለማጠናከር እንደሚችል ግምት አገኘ፡፡ በኢንተር ኮንትኔታል ሆቴል ብሄራዊ ቡድኑን ለመሸኘት በተካሄደ…
Read 3902 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያው ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአፍሪካ ስምንት ምርጥ ክለቦች ተርታ የገባበት ብቃት አስደነቀ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው መልእክት የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ወደ ኮንፌደሬሽን ካፕ የምድብ ማጣሪያ ያለፈ የመጀመርያ ክለብ በመሆኑ ለሀገራችን…
Read 3348 times
Published in
ስፖርት አድማስ