ስፖርት አድማስ
• ከኮሮና እግድ በኋላ በመጀመርያ የወዳጅነት ጨዋታቸው በሜዳቸው ተሸንፈዋል፡ • ከ1 ወራት በፊት ለ38ኛ ጊዜ ዋና አሰልጣኝ (ውበቱ አባተ) ተቀጥሮላቸዋል፡፡ • በ33ኛው የአፍሪካና በ22ኛው የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣርያዎች ተሳታፊ ናቸው፡፡ በፊፋ ወርሃዊ የእግር ኳስ ደረጃና በትራንስፈርማርከት የዋጋ ተመን ከተፎካካሪዎቹ ያንሳሉ፡፡…
Read 2115 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ኪፕቾጌ በ Alphafly ቀነኒሳ በ Vaporfly ይሮጣሉ • ‹‹የቀነኒሳን ሰብዓዊነት፤ ስኬትና የአዕምሮ ጥንካሬ አደንቃለሁ፡፡ ከከፍተኛ ስኬት በኋላ በአትሌቲክስ ውስጥ ስነምግባርን አሟልቶ መቆየት ቀላል አይደለም›› ኤሊውድ ኪፕቾጌ • ‹‹ እንደ አትሌት በጣም አከብረዋለሁ፡፡ ባገኘው ስኬት ለስፖርት ታላቅ አስተዋፅኦ ነው›› ቀነኒሳ…
Read 1339 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በሁሉም ውድድሮች 20 ጊዜ ተገናኝተው ቀነኒሳ በ13 ሲያሸንፍ ኪፕቾጌ በ7 ድል ቀንቶታል፡፡ ቀነኒሳ ትራክ ላይ 11 ጊዜ ሲያሸንፍ ኪፕቾጌ በ4 ማራቶኖች ተገናኝተው ሁሉንም ድል አድርጓል፡፡ • በሩጫ ዘመናቸው ቀነኒሳ 116 ውድድሮችን አሸንፏል፤ከ1,889,563 ዶላር በላይ ከሽልማት ገንዘብ አግኝቷል፡፡ ኪፕቾጌ 69…
Read 1507 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• የቀነኒሳ የዓለም ሪከርድ ከ16 ዓመታት በኋላ በ2 ሰከንዶች ተሻሽሏል፡፡ • የናይክ ዘመናዊ የመሮጫ ጫማና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች እያወዛገቡ ናቸው፡፡ • ‹‹በሩጫ ህይወቴ ቀነኒሳ የምንግዜም ምርጥ ተምሳሌቴ ነው፡፡ ›› ጆሽዋ ቼፕቴጊ • ‹‹የዓለምን ሪከርድ ማስመዝገብ ቀላል አይደለም ፤ ቼፕቴጊ እንኳን ደስ…
Read 1334 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ20 ሚ. ብር በላይ በማውጣት በአዲስ አበባ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት የኮስሞስ ኢንጅነሪንግና ኮሜርስ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በስሩ በሚንቀሳቀሰው የአትሌቲክስ ክለብ አማካኝነት ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በአዲስ አበባ ከተማ ግዙፍ የአትሌቲክስ ማዕከል ለመገንባት ተነስተዋል፡፡ ከሳምንት በፊት ከኮስሞስ ኩባንያ ስራ አስኪያጅና የአትሌቲክስ ክለቡ ፕሬዝዳንት…
Read 1140 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዓለም አትሌሊክስ ማህበር በ2024 እኤአ ላይ የፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ በምታዘጋጀው 32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናን በልዩ ሁኔታ ለማካተት ሃሳብ አቅርቧል፡፡ የዓለም አገር አቋራጭ ሩጫውን በኦሎምፒክ መድረክ በሁለቱም ፆታዎች ድብልቅ እንደዱላ ቅብብል ለማካሄድ የታሰበ ነው፡፡ 2.5 ኪሎሜትርን ሁለት ዙር…
Read 1108 times
Published in
ስፖርት አድማስ