ዋናው ጤና
ለውጭ ሀገር ህክምና በየአመቱ 100 ሚሊየን ዶላር ይወጣል – አራት የጨረር ሕክምና መሳሪያዎች በመጋዘን ተቀምጠዋል አዲስ አበባ፡- ከጊዜ ወደጊዜ እየተስፋፉ ከመጡ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መካከል አንዱ የካንሰር በሽታ ነው፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ መሰረት በኢትዮጵያ በየአመቱ 70 ሺህ ሰዎች…
Read 187 times
Published in
ዋናው ጤና
3 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ተደርጎበታል በአገራችን በየዓመቱ ከሚመዘገበው አጠቃላይ የሞት ምጣኔ መካከል 6 ነጥብ 23 በመቶውን የሚሸፍነውን ስትሮክ በአገር ውስጥ ለማከም የሚያስችል የህክምና ማዕከል 3 ሚሊዮን ዶላር በሚጠጋ ወጪ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ማዕከሉ ከደም ቱቦ መዘጋት፣ መርጋትና መጥበብ ጋር…
Read 587 times
Published in
ዋናው ጤና
ዓላማችን በተቀናጀ የቴራፒ ህክምና ህሙማኖችን ወደ ቀደመ ጤናቸው መመለስ ነው በተለያዩ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች ሳቢያ የሚከሰቱ የአካል ጉዳቶችን በተቀናጀ የቴራፒ አገልግሎት በማከም ህሙማንን ወደ ቀደመ ጤናቸው የሚመልስ ህክምና በአገራችን መስጠት መጀመሩን ሰማንና ወደ ማዕከሉ አቀናን፡፡ በአገራችን እምብዛም ያልተለመዱትን የንግግርና…
Read 1151 times
Published in
ዋናው ጤና
በዘንድሮ “ጳጉሜን ለጤና” ዘመቻ ከ3ሺህ በላይ ሰዎች ነፃ ምርመራ ያገኛሉ የዛሬ 13 ዓመት ባለሁለት ስላይስ ሲቲ ስካን በብድር ገዝቶ ስራ የጀመረውና አሁን 128 ስላይስ ሲቲ ስካንን ጨምሮ በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ የምርመራ ቴክኖሎጂዎችን የሚጠቀመው ውዳሴ ዲግኖስቲክ ማዕከል፤ሀገራችን በጤና ምርመራ ዘርፍ…
Read 1436 times
Published in
ዋናው ጤና
በፕርሽያ የህክምና ሙያና ጥናት ረዥምና የዳበረ ታሪካ ያለው ነው፡፡ የጥንት ኢራናውያን መድሀኒቶች ከሜሴፖታሚያ፤ ከግብጽ፤ ከቻይናና፤ ከግሪክ የህክምና ባህሎች የተወጣጣ ሲሆን ይሄ ከአራት ሺ አመታት በላይ ሲዳብር የነበረ እውቀትና የህክምና ሙያ ነው በ13ኛው ክፍለ ዘመን ለአውሮፓ የህክምና ሙያ መሰረት የሆነው። ጁንዲሻፑር…
Read 2197 times
Published in
ዋናው ጤና
Tuesday, 27 July 2021 13:32
ዮንሴ ዓለማቀፍ የጤና ማዕከል ከ40.ሚ በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ሊያከናውን ነው
Written by Administrator
ዮንሴ ዓለም አቀፍ የጤና ማእከል በ1.7 ሚሊዮን ዶላር፣ ከ40 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ለማከናወን ከጤና ሚኒስቴር ጋር ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም የመግባቢያ ስምምነት መፈራረሙን በላከው መግለጫ አስታወቀ፡፡በተደረሰው የመግባቢያ ስምምነት መሰረት ዮንሴ ዓለም አቀፍ የጤና ማዕከል፤ “ብሔራዊ ዘመቻ…
Read 1604 times
Published in
ዋናው ጤና